በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ኢትዮጵያ ቡና ላይ ወሳኝ ድል እንዲያስመዘግብ ብቸኛውን…
01 ውድድሮች
“ከእኔ ሁለት ነገር ከዚህ በኃላ ይጠበቃል”- ጌታነህ ከበደ
ቅዱስ ጊዮርጊስ በተከታታይ ጨዋታ ድል እንዲያስመዘግብ ጎል በማስቆጠር ለቡድኑ ወሳኝ ተጫዋችነቱን እያስመሰከረ ከሚገኘውን ጌታነህ ከበደ ጋር…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 ኢትዮጵያ ቡና
በሀዋሳ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሠልጣኞች የድህረ ጨዋታ አስተያየታቸውን ለሱፐር ስፖርት…
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ በትጋት ተጫውቶ የመጀመሪያ ድሉን አሳክቷል
የብሩክ በየነ ብቸኛ ጎል ሀዋሳ ከተማ በኢትዮጵያ ቡና ላይ የ1-0 አሸናፊነትን እንዲቀዳጅ አስችላለች። በጊዮርጊሱ ሽንፈት ከተጠቀመበት…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 2-4 ቅዱስ ጊዮርጊስ
በፈረሰኞቹ 4-2 አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሰበታ ከተማ ጨዋታ በኃላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል
አራተኛው የጨዋታ ሳምንት በተጀመረበት የዛሬ ረፋዱ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰበታ ከታማን 4-2 አሸንፏል። ሰበታ ከተማ በሁለተኛው…
ቅድመ ዳሰሳ | ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
የሊጉ የረጅም ጊዜ የግንኙነት ታሪክ ያላቸው ቡድኖችን የሚያገናኘውን የነገ ጨዋታ የተመለከቱ ጉዳዮችን አንስተናል። ሀዋሳ ከተማ ደካማ…
ቅድመ ዳሰሳ | ሰበታ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
በመጨረሻ ጨዋታዎቻቸው ሀዋሳ ከተማን ያሸነፉት ቡድኖች እርስ በእርስ የሚያደርጉትን ጨዋታ እንዲህ ዳሰነዋል። የሁለተኛው ሳምንት አራፊ የነበረው…
በክለቦችን ትርፋማነት ዙርያ የውይይት መድረክ ተካሄደ
ክለቦች ትርፋማ የባለቤትነት ድርጅታዊ መዋቅር እንዲኖራቸው ለማስቻል በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የተዘጋጀው የውይይትና አቅጣጫ የማስያዝ መርሐግብር በጁፒተር…
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ቁጥሮች እና ዕውነታዎች
ከረቡዕ እስከ ዓርብ በተደረጉት የሁለተኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ የተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎች እና…
Continue Reading