የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ

በ11ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን 2-1 ማሸነፍ ከቻለ በኃላ የቡድኔቹ አሰልጣኞች ተከታዮቹን…

ሪፖርት | ጅማ አባጅፋር እና ፋሲል ከነማ ያለ ግብ ተጠናቋል

በአስራ አንደኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ላይ ፋሲል ከነማን የገጠመው ጅማ አባ ጅፋር…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ሀዲያ ሆሳዕና 1 – 2 ወልቂጤ ከተማ

አቢዮ ኤርሳሞ ስታዲየም ላይ ወልቂጤ ባለሜዳው ሀዲያ ሆሳዕናን 2-1 ከረታበት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ በነበረው ችግር ምክንያት…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

በ11ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር ወልቂጤ ከተማ ወደ አቢዮ ኤርሳሞ መታሰቢያ ስታድየም አምርቶ ሀዲያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-0 ሰበታ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ ሰበታ ከተማን አስተናግዶ 1-0 ካሸነፈበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል። 👉…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 1 – 0 ስሑል ሽረ

መቐለ ስሑል ሽረን በኦኪኪ ኦፎላቢ ብቸኛ ግብ ካሸነፈ በኃላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች የሚከተለው አስተያየት ሰጥተዋል። 👉…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ተጠባቂው የሸገር ደርቢ በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። 👉 “በሁለተኛው አጋማሽ…

ሪፖርት | መቐለዎች በኦኪኪ ኦፎላቢ ጎል ስሑል ሽረን አሸንፈው መሪነታቸውን አስጠብቀዋል

ውዝግብ የተሞላበት የ11ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በመቐለ 70 እንደርታ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። መቐለዎች ባለፈው ሳምንት…

ሪፖርት | ሙሉዓለም መስፍን ፈረሰኞቹን በደርቢው ባለድል አድርጓል

በ11ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂውን የሸገር ደርቢ ጨዋታ ሙሉዓለም መስፍን ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹ በድል…

ሪፖርት | የአለልኝ አዘነ የሽርፍራፊ ሰከንድ ጎል ሀዋሳን ውድ ሦስት ነጥብ አስጨብጣለች

በአስራ አንደኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ወላይታ ድቻን 2ለ1 በማሸነፍ ጣፋጭ…