የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድርን ለመምራት የተመረጡት ሰባቱ ዐቢይ ኮሚቴ አመራሮች በነገው ዕለት የመጀመርያ ስብሰባቸውን ያደርጋሉ። የ2012…
01 ውድድሮች
አርባምንጭ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
የዝውውር መስኮቱን ዘግየት ብለው የተቀላቀሉት አርባምንጭ ከተማዎች አማካዩ ምንተስኖት አበራ እና ሁለገቡ የመስመር ተጫዋች አድማሱ ጌትነትን…
ደቡብ ፖሊስ ፌዴሬሽኑ የማስተካከያ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ የሚወስናቸው እርስ በእርስ የሚጋጩ ውሳኔዎች በክለቡ ላይ የሞራል እና የገንዘብ ኪሳራ እያስከተሉ በመሆኑ ጉዳዩን በድጋሚ…
መከላከያ ፌዴሬሽኑ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጠው ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ የህግ አግባብን ተከትሎ ባለመወሰኑ ምክንያት የውሳኔው መቀያየር በክለባችን ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ ያሳደረ በመሆኑ አስቸኳይ ምላሽ…
ፌዴሬሽኑ የመሻርያ ደብደቤ ለክለቦች ላከ
በ2012 የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊግ አድጋችኋል ለተባሉት የከፍተኛ ሊግ አምስት ቡድኖች እና ከፕሪምየር ሊጉ ለወረዱ…
ከፍተኛ ሊግ | ገላን ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በአሰልጣኝ ዳዊት ታደሰ እየተመራ ባለፈው ዓመት ለመጀመርያ ጊዜ በተሳተፈበት የከፍተኛ ሊግ ውድድር ጥሩ ጉዞ ማድረግ የቻለው…
ከፍተኛ ሊግ | አክሱም ከተማ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሀዬን የቀጠረው አክሱም ከተማ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾች ማስፈረም ችሏል። ግብጠባቂው ማቲዮስ ሰለሞን (ከነቀምቴ ከተማ)፣…
የ2012 ፕሪምየር ሊግ በክለቦች ይመራል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ኢሊሊ ሆቴል በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ዛሬ ከክለቦች ጋር ባደረገው ስብሰባ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…
“ያለፈው ዓመት ፕሪምየር ሊግ አልተጠናቀቀም” የደደቢት ክለብ ፕሬዝዳንት – አቶ ሚካኤል ዓምደመስቀል
ደደቢቶች የሊጉ ፎርማት ወደ ቀድሞ መመለሱ ተከትሎ ቅሬታቸው በማቅረብ ውሳኔው ለማስቀየር እንደሚሰሩ ገለፁ። የፕሪምየር ሊጉ ፎርማት…
“ፌዴሬሽኑ እየበጠበጠን ነው” ኢ/ር እታገኝ ዜና – የደቡብ ፖሊስ ህ/ግንኙነት ኃላፊ
ፌዴሬሽኑ በ2011 የውድድር ዘመን ከፕሪምየር ሊጉ የወረዱት መከላከያ፣ ደቡብ ፖሊስ እና ደደቢት ፌዴሬሽኑ በነሀሴ ወር ይፋ…