መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን

የ12ኛ የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል። ባህር ዳር ከተማ ከኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-0 ፋሲል ከነማ

“ፋሲል ትልቅ ፤ ለዋንጫ የሚወዳደር ቡድን ነው። ከዚህ ቡድን ጋር በጎዶሎ መጫወት የተጫዋቾቼን ጥንካሬ ያሳያል” ገብረክርስቶስ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

በሣምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ መቻል እና ፋሲል ከነማ 0-0 ተለያይተዋል። በምሽቱ መርሐግብር መቻል እና ፋሲል ከነማ ሲገናኙ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-1 ሻሸመኔ ከተማ

የሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ በኢትዮጵያ መድን እና ሻሸመኔ ከተማ መካከል ተከናውኖ 1ለ1 ከተቋጨ በኋላ የኢትዮጵያ መድኑ አሰልጣኝ…

ሪፖርት | መድን እና ሻሸመኔ ነጥብ ተጋርተዋል

በኢትዮጵያ መድን እና በሻሸመኔ ከተማ መካከል የተደረገው የሣምንቱ ቀዳሚ ጨዋታ 1-1 ተጠናቋል። ዛሬ በተጀመረው 12ኛ ሣምንት…

አሰልጣኝ አሥራት አባተ እና ድሬዳዋ ከተማ ተለያይተዋል

ብርቱካናማዎቹ ከዋና አሠልጣኛቸው አሥራት አባተ ጋር በስምምነት መለያየታቸውን ይፋ አድርገዋል። በያዝነው የ2016 ዓ.ም የውድድር ዓመት ካደረጓቸው…

መረጃዎች | 46ኛ የጨዋታ ቀን

ሊጉ ከቀናት ዕረፍት በኃላ ነገ በ12ኛ የጨዋታ ሳምንት ሲመለሰ የነገዎቹን ሁለት መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…

የፕሪሚየር ሊጉ የቀጥታ ስርጭት ሽፋን የሚጀምርበት ቀን ታውቋል

የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደሚያገኙ በተነገሩት ከ12ኛ ሣምንት ጀምሮ የሚደረጉ የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች ላይ የማይተላለፉ አራት ጨዋታዎች…

አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ የሦስት ወር ዕግድ ተላለፈባቸው

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ የዲሲፕሊን ውሳኔዎችን አሳልፏል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ጥር 10…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ 1-0 ሞሮኮ(1-2 ድምር ውጤት)

👉”እኔ ማሰልጠን ነው ስራዬ እንደዚህ አይነት አሉባልታዎች ላይ ብዙም ትኩረት አላደርግም። 👉”እንግዲህ አንተ ያየህበት መንገድ ይለያል…