የ2012 ፕሪምየር ሊግ በክለቦች ይመራል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ኢሊሊ ሆቴል በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ዛሬ ከክለቦች ጋር ባደረገው ስብሰባ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

“ያለፈው ዓመት ፕሪምየር ሊግ አልተጠናቀቀም” የደደቢት ክለብ ፕሬዝዳንት – አቶ ሚካኤል ዓምደመስቀል

ደደቢቶች የሊጉ ፎርማት ወደ ቀድሞ መመለሱ ተከትሎ ቅሬታቸው በማቅረብ ውሳኔው ለማስቀየር እንደሚሰሩ ገለፁ። የፕሪምየር ሊጉ ፎርማት…

“ፌዴሬሽኑ እየበጠበጠን ነው” ኢ/ር እታገኝ ዜና – የደቡብ ፖሊስ ህ/ግንኙነት ኃላፊ

ፌዴሬሽኑ በ2011 የውድድር ዘመን ከፕሪምየር ሊጉ የወረዱት መከላከያ፣ ደቡብ ፖሊስ እና ደደቢት ፌዴሬሽኑ በነሀሴ ወር ይፋ…

“ለፕሪምየር ሊጉ ነው እየተዘጋጀን ያለነው” ኮሎኔል ደረጀ መንግስቱ – የመከላከያ ክለብ ፕሬዝዳንት

ከ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የወረደው መከላከያ በፎርማት ለውጡ ውሳኔ መሠረት ዘንድሮ በሊግ ተሳታፊነቱ እንደሚቀጥል ተገልፆ የነበረ…

ፌደሬሽኑ ከክለቦች ጋር ይወያያል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ቀጣይ ዓርብ በኢሊሌ ሆቴል ከክለቦች ጋር ውይይት ያደርጋል። በዚ ወቅት የእግር ኳስ…

የስፖርት ኮሚሽን የውይይት መድረክ የዛሬ ውሎ ዝርዝር

በወቅታዊው የእግርኳሱ ችግር ዙርያ የመፍትሔ አቅጣጫ ለመስጠት የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ሰብሳቢነት የተካሄደው…

ሰበር ዜና | የፕሪምየር ሊጉ አዲሱ ፎርማት ውድቅ ሆነ

ፌዴሬሽኑ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2012 የውድድር ዘመን 24 ቡድኖች በሁለት ምድብ ከፍሎ እንዲደረግ የወሰነው ውሳኔ ውድቅ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ 0-1 ሩዋንዳ

በቻን ማጣርያ ኢትዮጵያ በሜዳዋ በሩዋንዳ መሸነፍፏ ይታወሳል። ከጨዋታው በኃላም የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች የሚከተለውን አስተያየት ሰጥተዋል። “በህይወት…

ሪፖርት| ዋልያዎቹ በሜዳቸው ሽንፈት አስተናግደዋል

በ2020 ቻን ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በትግራይ ስታዲየም ሩዋንዳን አስተናግዶ 1-0 በመሸነፍ የማለፍ ተስፋውን…

የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን የውይይት መድረክ አዘጋጀ

በወቅታዊ የእግርኳሱ ውዝግብ ዙርያ የመፍትሔ አቅጣጫ ለማስቀመጥ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የሚገኙበት የውይይት መድረክ በኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን…