ሸገር ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር በሊጉ ይቀጥላል

አሰልጣኝ በሽር አብደላ ሸገር ከተማን በፕሪሚየር ሊጉ ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት እንደሚመሩት ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ይፋ አድርጓል።…

ዐፄዎቹ ከአጥቂያቸው ጋር ተለያይተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በፋሲል ከነማ ቤት ያሳለፈው ዩጋንዳዊው አጥቂ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ ተሰምቷል። በአሠልጣኝ ውበቱ…

የፕሪሚየር ሊጉ የ2018 የተጫዋቾች ዝውውር መቼ ይከፈታል?

የክለቦች ክፍያ ስርዓት ቀሪ ምርመራዎች ጋር በተያያዘ ታግዶ እንዲቆይ የተደረገው የተጫዋቾች ዝውውር መቼ ሊከፈት እንደሚችል ሶከር…

ቡናማዎቹ ከአሰልጣኛቸው ጋር ንግግር ጀምረዋል

ያለፉትን ሦስት ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና ቤት ስኬታማ ቆይታ ያደረጉት አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ በቀጣይ ቆይታቸው ዙርያ ንግግር…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና ፋሲል ከነማ ሊለያዩ ተቃርበዋል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በዐፄዎቹ ቤት ቆይታን ያደረጉት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከፋሲል ከነማ ጋር የመለያየታቸው ነገር መቃረቡ…

አንጋፋውን ክለብ ለስኬት ያበቃው ሰው

በመጨረሻዎቹ ስድስት የውድድር ዓመታት ሦስት የሊግ ዋንጫዎች! 16 ዓመታት ወደ ኋላ እንመለስ 2001 ዓ.ም፤ ገብረመድኅን ኃይሌ…

በወቅታዊ የእግርኳስ ጉዳይ ላይ የተሰጠው ጋዜጣዊ ተጠናቋል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የክፍያ ስርዓቱን የጣሱ ክለቦችን የተመለከቱ ውሳኔዎች በተመለከተ የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫን…

“ሊጉ በምን አይነት ፎርማት ይቀጥላል የሚለውን እየተነጋገርን ነው” ኢሳይያስ ጂራ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ ቀጣይ የሊጉን አካሄድ በተመለከተ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተዋል። “በሀገራችን ያለውን…

“እኩል ሰርቀው በጊዜ የተደረሰበት ተጎድቶ በጊዜ ያልተደረሰበት ተጠቃሚ መሆን የለበትም” ኢሳይያስ ጂራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በትናንትናው ዕለት ያወጣውን ውሳኔ በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ እየተሰጠ ይገኛል።…

የቻምፒዮኖቹ የውድድር ዓመት ጉዞ

አንጋፋውን ክለብ ከ23 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ከዋንጫ ጋር ያስታረቁ ተጫዋቾች በተናጠል ሲዳሰሱ…! የ2017 ውድድር ዓመት በመድን…