“ጨዋታው በምንፈልገው የእግርኳስ ሂደት ሄዷል ብለን ባናምንም በዚህ ሰዓት የሚፈለገው 3 ነጥብ ስለሆነ ተጫዋቾቻችንን ለከፈሉት ዋጋ…
ፕሪምየር ሊግ
ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዱስ ጊዮርጊስን ረቷል
በዕለቱ ቀዳሚ መርሃግብር ያሬድ ብርሀኑ ከዕረፍት መልስ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1ለ0…
መረጃዎች | 9ኛ የጨዋታ ቀን
የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን የማያገኙትን የሦስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎችን በተከታዩ ጥንቅር እንመለከታቸዋለን። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ…
የሊግ ካምፓኒው ውሳኔ ታውቋል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አወዳዳሪ አካል ወልቂጤ ከተማን በተመለከት ውሳኔ አስተላለፈ። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አወዳዳሪ አካል የሆነው…
የእያሱ ለገሠ አሁናዊ ሁኔታ?
አሰቃቂ ጉዳት ያስተናገደው የወልዋሎ ዓ/ዩ ተከላካይ እያሱ ለገሰ ወቅታዊ ሁኔታ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ለማጣራት ሞክረናል።…
Continue Reading
የ3ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን አያገኙም
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የምስል መብት ባለቤት የሆነው ሱፐር ስፖርት የ3ኛ ሳምንት የሊጉን መርሐ-ግብሮች እንደማያስተላልፍ ታውቋል። ዘንድሮን…
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ የጦና ንቦቹን ረምርመዋል
አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ እና ድሬዳዋ ከተማ በአስደናቂ አጀማመራቸው ቀጥለዋል ፤ ሁለት ጨዋታ ሁለት ድል። ሁለቱም ቡድኖች…
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በሲዳማ ቡና የበላይነት ተጠናቋል
በጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ በነበረው መርሃግብር ሲዳማ ቡና መቻልን በመርታት የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ መሉ ሦስት ነጥባቸውን አሳክተዋል።…
መረጃዎች | 8ኛ የጨዋታ ቀን
ሁለተኛው የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይገባደዳል፤ ብርቱ ፉክክር ይደረግባቸዋል ተብለው የሚጠበቁ የሳምንቱ መገባደጃ መርሃግብሮችን…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ የሊጉን የመጀመሪያ ድል አሳክቷል
በምሽቱ ጨዋታ ስንታየሁ መንግስቱ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ አዳማ ከተማ ባህርዳር ከተማን 1ለ0 አሸንፏል። የጣናው ሞገድ በወልዋሎ…

