ሪፖርት | በሙከራዎች ታጅቦ የተካሄደው ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የሀይቆቹ ፊታ አውራሪ ዓሊ ሱሌይማን እና የምዓም አናብስቱ የግብ ዘብ ሶፎንያስ ሰይፈ ደምቀው የዋሉበት ጨዋታ በአቻ…

መረጃዎች | 39ኛ የጨዋታ ቀን

ጉዟቸውን ለማቃናት ድሎችን ማስመዝገብ የሚጠበቅባቸው ከሰንጠረዡ አጋማሽ በታች የተቀመጡትን ክለቦች የሚያገናኙትን የነገ ተጠባቂ መርሐግብሮች እንደሚከተለው ዳስሰናቸዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 3-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

👉 “ከጨዋታ ጨዋታ ቡድናችን ላይ እድገት እያየን ነው።” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው 👉 “ዓምና ከነበረን ነገር አንፃር…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

እጅግ ውብ እግር ኳስን ያስመለከተን የባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ በጣና ሞገዶቹ 3ለ0…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 3-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ባህር ዳር ከተማ ከአስደናቂ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ጋር የዓምናውን ሻምፒዩን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 2-0 አርባምንጭ ከተማ

ኢትዮጵያ ቡና ከሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከድል የታረቀበት ጨዋታ መጠናቀቅን ተከትሎ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብን አሳክተዋል

ኢትዮጵያ ቡናዎች በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ጎሎች አርባምንጭ ከተማን 2ለ0 በመርታት ወደ ድል ተመልሰዋል። ቡናማዎቹ ባለፈው የጨዋታ…

መረጃዎች | 38ኛ የጨዋታ ቀን

በ10ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ ቡና ከ አርባምንጭ ከተማ በሁለት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 4-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ

በግቦች ከተንበሸበሸው የምሽቱ መርሐግብር ፍፃሜ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ…

ሪፖርት | በጎል ፌሽታ የደመቀው ጨዋታ በመቻል አሸናፊነት ተቋጭቷል

በማራኪ እንቅስቃሴዎች ታጅቦ ሰባት ጎሎች የተቆጠሩበት የመቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ በጦሩ የ4ለ3 ድል አድራጊነት ፍፃሜውን…