ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቡድኑ ውስጥ ከነበሩት አምስት የውጪ ዜጎች መካከል ከሦስቱ ጋር በስምምነት መለያየቱን አስታውቋል። የተከላካይ ስፍራ…
ዝውውር
የክለቡ ከፍተኛ ተከፋይ ከኢትዮጵያ ቡና ተለያያየ
ኢትዮጵያ ቡና ከፍተኛ የዝውውር ሂሳብ በማውጣት በ2011 የውድድር ዘመን ካስፈረመው ተጫዋቹ ጋር የኮንትራት ዘመኑ ሳይጠናቀቅ አስቀድሞ…
ስሑል ሽረ ከደቡብ ፖሊስ ጋር የተለያየውን ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
በቅርቡ ቀሪ የውል ወራት እየቀሩት የተለያየው ግብ ጠባቂው ዳዊት አሰፋ ስሑል ሽረን ሲቀላቀል የቀድሞ የቡድኑ ተጫዋች ጌታቸው…
ወላይታ ድቻ ተስፋዬ አለባቸውን አስፈርሟል
በሁለተኛው ዙር ያለበት ክፍተት ለመድፈን ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ እያመጣ ያለው ወላይታ ድቻ ተስፋዬ አለባቸውን የግሉ አድርጓል።…
ሙሉጌታ ዓምዶም ደደቢትን ተቀላቅሏል
በጥር የዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ደደቢቶች አሁን ደሞ የስሑል ሽረው አምበል ሙሉጌታ ዓምዶም የግላቸው አድርገዋል።…
ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በቅርቡ ካስፈረሟቸው ተጫዋቾች ጋር ተለያይተዋል
ጋናዊ ተጫዋቾች ወደ ክለባቸው ያመጡት ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና የወረቀት ጉዳዮች ባለመጠናቀቃቸው መለያየታቸው ታውቋል፡፡ በአጥቂ ስፍራ…
ባህር ዳር ከተማ ሁለት ተጨዋቾችን አስፈርሟል
ባሳለፍነው ሳምንት ከሁለት ተጫዋቾቹ ጋር የተለያየው ባህር ዳር ከተማ በምትኩ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። ልደቱ ለማ…
ደደቢት ከአዲስ ፈራሚው ጋር ተለያየ
ባለፈው ወር መጨረሻ ደደቢትን በድጋሚ በመቀላቀል ላለፉት ሳምንታት ከቡድኑ ጋር ቆይታ ያደረገው ኢኳቶርያል ጊንያዊው የመስመር አማካይ…
ከፍተኛ ሊግ ሐ | ቤንች ማጂ ቡና ስድስት፤ ስልጤ ወራቤ አራት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርመዋል
በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሐ ላይ የሚገኙት ቤንች ማጂ ቡና እና ስልጤ ወራቤ በዝውውር መስኮቱ ባደረጉት እንቅስቃሴ…
የከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ የዝውውር መረጃዎች
በከፍተኛ ሊግ ግማሽ ዓመት የዝውውር መስኮት ላይ ክለቦች ያደረጉትን ተሳትፎ በከፊል እነሆ! – የምድቡ መሪ ኢትዮጵያ…

