በውድድሩ ዓመቱ አጋማሽ የዝውውር መስኮት ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ከተከላካዩ ጋር በስምምነት…
ዝውውር

ቢጫዎቹ ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል
ወልዋሎ ናይጀርያዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል። በውድድር አጋማሹ የዝውውር መስኮት ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙት…

ወልዋሎዎች ዩጋንዳዊውን ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምተዋል
በቼክ ሪፐብሊክ ቆይታ የነበረው ተከላካይ የቡድን አጋሩን ተከትሎ ወደ ቢጫዎች ለማምራት ከጫፍ ደርሷል። ከቀናት በፊት ሳሙኤል…

አዞዎቹ ኬኒያዊውን ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምተዋል
አርባምንጭ ከተማ ኬኒያዊውን የቀድሞው ተከላካያቸውን ለማስፈረም ከጫፍ ሲደርሱ ከአጥቂያቸው ጋር ደግሞ በስምምነት ተለያይተዋል። በሀያኛው ሳምንት ፋሲል…

ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ተስማምቷል
ለአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመሩት ድሬዳዋ ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማምቷል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2017 የውድድር ዘመን…

ወልዋሎ ዩጋንዳዊውን አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል
በቼክ ሪፓብሊክ ቆይታ የነበረው አጥቂ ወደ ቢጫዎች ለማምራት ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው የመስመር ተከላካዩ ሳሙኤል ዮሐንስ…

ወልዋሎ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል
በትናንትናው ዕለት ከሲዳማ ቡና ጋር ነጥብ በመጋራት የሁለተኛ ዙር ጉዟቸው የጀመሩት ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ተቃርበዋል። በሁለተኛው…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል
ባህር ዳር ከተማዎች ያለፈውን አንድ ዓመት ጥሩ ግልጋሎት የሰጣቸውን የመስመር አጥቂ ውል ማራዘማቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ደግአረጋል…

ቢጫዎቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው ለማስፈረም ተቃርበዋል
የመስመር ተከላካዩ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ዳግም ወደ ወልዋሎ ተመልሶ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል። ላለፈው አንድ ዓመት ተኩል…

ነብሮቹ ከከፍተኛ ሊግ አንድ ተጫዋች አግኝተዋል
ሀድያ ሆሳዕናዎች አንድ አማካይ ተጫዋች ከከፍተኛ ሊግ ማግኘታቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ እየተመሩ በዘንድሮው የመጀመርያው ዙር…