በከፍተኛ ሊግ ጥሩ የውድድር ዓመት ያሳለፈው የመስመር አጥቂ ጅማ አባ ጅፋርን ተቀላቅሏል። በ2014 የውድድር ዘመን በተሻለ…
ዝውውር
የጣና ሞገዶቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር ተለያይተዋል
ለሁለት ዓመታት በባህር ዳር ከተማ የተጫወተው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ የአንድ ዓመት ውል ቢኖረውም ከክለቡ ጋር በስምምነት…
ወላይታ ድቻ ተከላካይ ሲያስፈርም የነባር ተጫዋቹን ውልም አድሷል
በዝውውሩ እየተካፈለ የሚገኘው ወላይታ ድቻ በዛሬው ዕለት አንድ አዲስ ተከላካይ ሲያስፈርም የነባር ተጫዋቹን ውልም አድሷል፡፡ በረከት…
ጅማ አባጅፋር ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ከሰዓታት በፊት እያሱ ለገሠን የግሉ ያደረገው ጅማ አባጅፋር አሁን ደግሞ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። ቡድኑን የተቀላቀለው…
የግራ መስመር ተከላካዩ ለአዳማ ከተማ ፈረመ
የግራ መስመር ተከላካዩ ሀዋሳ ከተማን ለቆ ማረፊያው አዳማ ከተማ ሆኗል፡፡ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት ያስፈረመው…
ከሲዳማ ቡና ጋር የተለያየው ተጫዋች ወደ አዳማ አቅንቷል
ለአምስት ዓመታት ግልጋሎት ከሰጠበት ክለብ ጋር የተለያየው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ አዳማ ከተማን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። ከሀዋሳ ከተማ…
አዳማ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል
በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት አዳማ ከተማዎች ከደቂቃዎች በፊት የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል። ቡድኑን የተቀላቀለው የመጀመሪያው ተጫዋች…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊው ድሬዳዋ ከተማ የመስመር ተከላካይ አስፈርሟል፡፡ በርካታ ተጫዋቾች ወደተለያዩ ክለቦች…
ጅማ አባጅፋር የመሐል ተከላካይ አስፈርሟል
የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ውስጥ የነበረው የመሐል ተከላካይ መዳረሻው ጅማ ሆኗል። አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን…
ሲዳማ ቡና ከአማካዩ ጋር ተለያየ
ሲዳማ ቡና ከአምስት ዓመታት በላይ በአማካይነት ካገለገለው ተጫዋች ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡ ዮሴፍ ዮሐንስ ከክለቡ ጋር የተለያየው…