አማካዩ ወደ አዲስ አዳጊው ቡድን ለማምራት ተስማምቷል

የቅዱስ ጊዮርጊስ የታዳጊ ፍሬ የሆነው እና በከፍተኛ ሊግ ጥሩ የውድድር ዓመት ያሳለፈው አማካይ አዲስ ክለብ ለመቀላቀል…

የክሬኖቹ ግብ ጠባቂ ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ወልዋሎ ዩጋንዳዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ በርከት ያሉ ተጫዋቾች በማስፈረም እና የነባሮችን ውል…

የመስመር አጥቂው ወደ ሌላ ክለብ አምርቷል

ከሸገር ከተማ ጋር ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂ የ2016 ሻምፒዮኖቹን ተቀላቅሏል። በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ሕዳሴ ዋንጫ…

ሽረ ምድረ ገነት ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

ጋናዊው ግብ ጠባቂ ሽረ ምድረ ገነትን ለመቀላቀል ተስማምቷል። በአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐየ የሚመሩት እና በዝውውር መስኮቱ በርከት…

ሲዳማ ቡናዎች የመሃል ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል

ባለፈው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ንብ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ አሳዳጊ ክለቡ ተመልሷል። ቅድመ ዝግጅታቸውን በሀዋሳ…

የወቅቱ የብሔራዊ ቡድን አንበል እና ኮከብ ተጫዋች በቀጣይ ጨዋታዎች ዙርያ ሀሳቡን አጋርቷል

👉”በእኛ አቋም እና ፊዚካል የጋራ የህብረት ሲሆን ለበለጠ ውጤት ይሻላል።” 👉”ምን እንኳን የማለፍ ዕድሉ ባይኖረንም የብሔራዊ…

የዋልያዎቹ አለቃ አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ስለቀጣይ ቆይታቸው እና የብሔራዊ ቡድኑ የሽንፈት ምክንያት ምን እንደሆነ ምን አሉ?

👉 “በአስር ሺህ እና በአምስት ሺህ  ሜትር ሩጫ የምንታወቅበት ነገር አለ።” 👉 “ነገ ምን እንደሚሆን ጊዜው…

ነብሮቹ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል

ሀዲያ ሆሳዕናዎች ጋናዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ከቀናት በፊት አማካዩ ሱራፌል ጌታቸውን ወደ ቡድናቸው የቀላቀሉት…

ነብሮቹ አማካይ አስፈረሙ

ባለፉት አምስት ዓመታት በብርቱካናማዎቹ ቤት ቆይታ የነበረው ተጫዋች ከአምስት ዓመታት በኋላ ወደ ቀድሞ ክለቡ አምርቷል። በዝውውር…

አማካይዋ ጦሩን ተቀላቀለች

የ2016 የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች ከቻምፒዮኖቹ ጋር ተለያይታ ወደ ሌላኛው የሊጉ ቡድን አምርታለች። ከወጣቶች እና…