ሰኔጋላዊው ግብ ጠባቂ ወደ ወልዋሎ ተቀላቀለ

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ ሴኔጋላዊው ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እንዲሁም አዲስ ተጫዋቾች…

ፈረሰኞቹ ሁለት የውጪ ተጫዋቾች ወደ ቡድናቸው ሊያመጡ ነው

ፈረሰኞቹ የውጪ ተጫዋች እንዳያመጡ እግድ ላይ ቢሆኑም ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው ሊቀላቅሉ እንደሆነ ታውቋል። በ1928 የተመሰረተው…

አዲሱ የፈረሰኞቹ ዓለቃ በመጀመሪያ መግለጫቸው ምን አሉ?

በዛሬው ዕለት አመሻሽ ላይ በይፋ በሸራተን አዲስ ሆቴል ለመጪዎቹ ዓመታት የፈረሰኞቹ ዋና አሰልጣኝ በመሆን ለሦስተኛ ጊዜ…

ፈረሰኞቹ ከሀገር ውጪ የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚያደርጉ ተገለፀ

አሠልጣኝ ሰርዲዮቪች ሚሉቲን ሚቾ በክለቡ የሚሰሯቸውን ስራዎች ገለፃ ሲያደርጉ ክለቡ በቅድመ ውድድር ዝግጅት ከሀገር ውጪ ወጥቶ…

“የገንዘብ ችግር የለብንም ፤ የፈለግነው ሁሉ እየተሰጠን ነው።” አቶ ነሲቡ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአሁኑ ሰዓት እየሰጠ ከሚገኘው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዲሁም የቴክኒክ ዳይሬክተር እና የአሠልጣኝ ትውውቅ ላይ እየተሰሩ…

ሚቾ በይፋ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሠልጣኝ ሆነዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ አሠልጣኝ ሰርዲዮቪች ሚሉቲን ሚቾን በአምስት ዓመት ውል የቡድኑ አሠልጣኝ አድርጎ ሾመ። በአሁኑ ሰዓት የቅዱስ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ በይፋ የቴክኒክ ዳይሬክተር ሾመ

አሠልጣኝ ሥዩም ከበደ የቅዱስ ጊዮርጊስ የቴክኒክ ዳይሬክተር ሆነው በይፋ ተሾሙ። ቅዱስ ጊዮርጊስ በአሁኑ ሰዓት የቴክኒክ ዳይሬክተር…

ወሳኙ አጥቂ በሲዳማ ቡና ይቆያል

ከሳምንታት በፊት በሲዳማ ውሉን ለማራዘም የተስማማው መስፍን ታፈሰ ዛሬ በይፋ ፊርማውን አኑሯል። ከሀዋሳ ከተማ ታዳጊ ቡድን…

የወቅቱ የሊጉ ኮከብ በሲዳማ ቡና ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል

ከሳምንታት በፊት አስቀድመን በነገርናችሁ መረጃ መሠረት ያሬድ ባየህ በሲዳማ ቡና ለመቆየት ተስማምቷል። ያለፉትን ዓመታት በወጥነት በምርጥ…

አንተነህ ተፈራ በጣና ሞገዶቹ ቤት ይቆያል

ያለፉትን ስድስት ወራት ከባህር ዳር ጋር ቆይታ የነበረው አጥቂው ከቀረው አንድ ዓመት በተጨማሪ ሌላ አንድ ዓመት…