ሦስት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች የሴካፋ ዋንጫ ውድድርን እንዲመሩ ተመርጠዋል

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚከወኑት የሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት ለመምራት ሦስት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ጥሪ ደርሷቸዋል፡፡…

ወላይታ ድቻ ስያሜው ላይ ማስተካከያ አድርጓል

ከዚህ ቀደም ወላይታ ድቻ ስፖርት ክለብ በሚል ስያሜ ይታወቅ የነበረው ክለብ ከዚህ በኋላ “ድቻ ስፖርት ክለብ”…

ኢትዮጵያ ቡና የውጪ ዜግነት ያለው ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

ኢትዮጵያ ቡና የግብ ጠባቂ ኮታውን በቦትስዋናዊ የግብ ዘብ ማሟላቱ ታውቋል። ኢትዮጵያ ቡና በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና መሪነት…

ሉቺያኖ ቫሳሎ – የታላቁ ተጫዋች ረጅም የህይወት ጉዞ

ኢትዮጵያ ብቸኛ የአፍሪካ ዋንጫ ድሏን ካጣጣመች እነሆ 60 ዓመታት ያህል ተቆጠሩ። አገሪቱ ወርቃማ የእግርኳስ ዘመኗን የሚደግምላት…

Continue Reading

ሦስት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾች ኢትዮጵያ መድንን ተቀላቅለዋል

አዲስ አዳጊው ክለብ ኢትዮጵያ መድን የሦስት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል፡፡ በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከስምንት…

የመጀመሪያ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች

ዛሬ የተጀመረው የዘንድሮው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል የተጋጣሚ ቡድኖችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው…

Continue Reading

ሻምፒዮኖቹ የአራት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል

የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ የሆኑት ንግድ ባንኮች የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል ሲያድሱ አንድ ተጫዋቾችም ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በአሠልጣኝ…

የክለቦች የውድድር ዘመን ቅድመ ዳሰሳ | ወላይታ ድቻ

የጦና ንቦቹ በዘንድሮው ውድድር የዓምናው ቡድናቸው ላይ መጠነኛ ለውጦችን በማድረግ ቀርበዋል። በየዓመቱ በሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው…

ፈረሰኞቹ የአጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል

ከደቂቃ በፊት አማኑኤል ገብረሚካኤልን በቡድናቸው ያቆዩት ፈረሰኞቹ የሌላኛውን አጥቂያቸውን ውል ማራዘማቸውም ታውቋል። ለ2015 የውድድር ዘመን ዛሬ…

አማኑኤል ገብረሚካኤል ውሉን አራዝሟል

በግብፅ ሊግ ያመራል ተብሎ በስፋት ይነገር የነበረው አማኑኤል ገብረሚካኤል በፈረሰኞቹ ቤት የሚያቆየውን ውል አራዝሟል። ያለፉትን ሁለት…