በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 23 ሳምንት የዛሬ ጨዋታዎች በምድብ ለ አርባምንጭ ከተማ ወደ 2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…
ዜና

የትግራይ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከክልሉ እግርኳስ ፌደሬሽን ጋር በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል
የትግራይ ክለቦች በቀጣይ የውድድር ዓመት ወደ ነበሩበት ሊግ ዕርከን በመመለሳቸው እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች አስመልክቶ በዛሬው…

መረጃዎች | 90ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከቀናት ዕረፍት በኃላ በ23ኛ ሳምንት ውድድር የሀዋሳ ከተማ ቆይታውን ጅማሮ የሚያበስሩትን ሁለት መርሐግብሮች…

የትግራይ ክልል ክለቦች ከጦርነቱ በፊት ወደነበሩበት ሊግ ከ2017 ጀምሮ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ውሳኔ ተላለፈ
የትግራይ ክልል ክለቦች ከጦርነቱ በፊት ወደነበሩበት ሊግ ከ2017 ጀምሮ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ውሳኔ መተላለፉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ…

በኢትዮጵያዊቷ እንስት ባለሙያ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል
በላይቤሪያ ለሚገኙ ኢንስትራክተሮች በኢትዮጵያዊቷ የካፍ ኢንስትራክተር ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ፍፃሜውን አግኝቷል። በላይቤሪያ እግርኳስ ፌድሬሽን አዘጋጅነት በሀገሪቱ…

የሲዳማ ቡና የዕግድ ውሳኔ ፀንቷል
ሲዳማ ቡና በግራ መስመር ተከላካዩ ለቀረበበት ክስ የጠየቀው ይግባኝ ውድቅ ተደርጓል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊው ሲዳማ…

“ሁለተኛ ቡድን በማስገባቴ በጣም ደስተኛ ነኝ” ጌቱ ባፋ የኢትዮ ኤሌክትሪክ አምበል
የኢትዮ ኤሌክትሪክን ወደ ፕሪምየር ሊጉ መመለስ ተከትሎ ከክለቡ አምበል እና ተከላካይ ጌቱ ባፋ ጋር አጠር ያለ…

“የተዝረከረከ ፣ ውጤት ያጣ በቀላሉ እጅ የሚሰጥ ፣ የሚሸነፍ ቡድን ከዚህ በኋላ በኢትዮ ኤሌክትሪክ አይገነባም” አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ታሪክ የሊጉን ዋንጫ ካሳኩ አልፎም ደግሞ ለሀገራችን እግር ኳስ አበርክቷቸው ላቅ ካሉ ክለቦች…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታውን ከማድረጉ በፊት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን አረጋግጧል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የ22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በመደረግ ሲጀምር ንብ ድል ሲቀናው ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ ያሳለፍነውን የጨዋታ ሳምንት መነሻ በማድረግ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል።…