የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 20ኛ ሳምንት ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዥ

ምድብ ሀ

ቅዳሜ ሰኔ 4 ቀን 2008


መቀለ ከተማ 1-0 ሱሉልታ ከተማ

ክብሮም አስመላሽ


ወሎ ኮምቦልቻ 1-1 ሰበታ ከተማ

ሆኒ ኦጁሉ | ተመሰገን ገ/ ኪዳን


ሰ/ሸ/ደ ብርሃን 1-1 ቡራዩ ከተማ

| ደርብ ጅማ


ባህርዳር ከተማ 0-1 ኢትዮጵያ መድን

ሀብታሙ ወልዴ


አክሱም ከተማ 0-1 ወልዋሎ አ/ዩ

ሃፍተማርያም መሃሪ


ወልዲያ 0-0 አማራ ውሃ ስራ (ተቋርጧል)

PicsArt_1465663407081


ምድብ ለ

ቅዳሜ ሰኔ 4 ቀን 2008

ሻሸመኔ ከተማ 1-0 ባቱ ከተማ

አባተ


ጂንካ ከተማ 4-1 ናሽናል ሴሜንት

ገሌ መርዬ (2) ፤ ሀቁምንይሁን ገዛኸኝ ፣ ኪዳነማርያም ሀብቴ | መሃመድ ጀማል


ነቀምት ከተማ 0-0 ፌዴራል ፖሊስ


ጅማ ከተማ 1-1 ነገሌ ቦረና

መላከ መስፍን | ዳዊት ታደሰ


ወራቤ ከተማ 1-1 አርሲ ነገሌ

የሺጥላ ዳቢ | ምትኬ ጌታቸው


ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት 3-2 አአ ፖሊስ

ኤልያስ ፣ ብሩክ ፣ ምትኩ


ድሬዳዋ ፖሊስ 5-1 አአ ዩኒቨርሲቲ

መሃመድ አህመድ (2) ፣ በድሉ ጌታቸው ( በራሱ ጎል ላይ) ፣ ኢብራሒም ከድር | ከነአን ማርክነህ

PicsArt_1465663510308


ሀሙስ ሰኔ 9 ቀን 2008

09:00 አዲስ አበባ ከተማ ከ ጅማ አባ ቡና (አበበ ቢቂላ)

09:00 ደቡብ ፖሊስ ከ ሀላባ ከተማ (ሀዋሳ)

09:00 ሙገር ሲሚንቶ ከ ፋሲል ከተማ (መድን ሜዳ)


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *