የጋና እና ኢትዮጵያ ጨዋታ ዛሬ 09:00 ላይ ይደረጋል

ትላንት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ሳይካሄድ የቀረው የጋና እና ኢትዮጵያ ጨዋታ ዛሬ 09:00 ላይ ይካሄዳል፡፡

ጨዋታው ትላንት 12:00 ሊካሄድ ፕሮግራም ወጥቶለት የነበረ ቢሆንም በኬፕኮስት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ሳይካሄድ መቅረቱ የሚታወስ ነው፡፡

አዲስ አበባ ላይ በተደረገው የመጀመርያ ጨዋታ ኢትዮጵያ 2-1 ማሸነፏ የሚታወስ ነው፡፡

PicsArt_1465664197449

ኢትዮጵያ ወደ ሜዳ ይዛው የምትገባው አሰላለፍ ይህንን ይመስላል፡-
1 ተክለማርያም ሻንቆ

8 እንየው ካሳሁን – 2 ሃይደር ሙስጠፋ – 6 ተስፋዬ ሽብሩ – 7 ደስታ ደሙ

16 ዘላለም ኢሳያስ – 13 ዘሪሁን ብርሃኑ (አምበል)

17 ዳዊት ማሞ – 11 ዳዊት ተፈራ – 15 ሚካኤል ለማ

9 አሜ መሃመድ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *