ሪፖርት | የታፈሰ ሰለሞን ድንቅ ጎል ሀይቆቹን ባለ ድል አድርጓል

ሀዋሳ ከተማ ከወራቶች ቆይታ በኋላ ድሬደዋ ከተማን 1-0 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው የወጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል። ድሬደዋ ከተማ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻዎች ከድል ጋር ታርቀዋል

የሜዳ ለውጥ ተደርጎበት በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተከናወነው የጦና ንቦቹ እና የአዞዎቹ ጨዋታ በወላይታ ድቻ 2-1 አሸናፊነት…

ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል

በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረ ጎል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የወልዋሎ ጨዋታ 2-2 አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | የአማኑኤል ኤርቦ ብቸኛ ጎል ፈረሰኞቹን ባለ ድል አድርጓል

በ28ኛ ሳምንት የረፋድ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌትሪክን 1-0 በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪኮች…

ሪፖርት | በሊጉ ለመቆየት ጥረት የሚያደርጉ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

በ28ኛ ሳምንት መጀመርያ ቀን ቀዳሚ የሆነው የአዳማ ከተማ እና የመቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ…

ሚሊዮን ሰለሞን ከክለቡ ጋር አይገኝም

ኢትዮጵያ መድን በተከላካዩ ጉዳይ ደብዳቤ አውጥቷል። ባሳለፍነው ዓመት የዝውውር መስኮቱ አጋማሽ ላይ ከሀዋሳ ከተማ የስድስት ወር…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በድል ጎዳናው ቀጥሏል

የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድን አርባምንጭ ከተማን 2ለ0 አሸንፎ ተከታታይ ሦስተኛ ድል በማስመዝገብ ልዩነቱን ወደ 11 ነጥቦች…

ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል

የጣና ሞገዶቹ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2ለ0 በማሸነፍ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ብለዋል። ከድል የተመለሱት ባህር ዳሮች ባለፈው…

ሪፖርት | ነብሮቹ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል አንድ ነጥብ አግኝተዋል

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠረው ጎል ከፋሲል ከነማ ጋር 1ለ1 ተለያይቷል። ከሽንፈት የተመለሱት…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያይተዋል

የሊጉ መርሃግብር ከቀናት ዕረፍት በኋላ ዛሬ ሲመለስ ሰሑል ሽረን ከወላይታ ድቻ ያገናኘው ጨዋታ 1-1 በሆነ አቻ…