“ዕድል አግኝተህ ካልተጠቀምክበት በተጋጣሚ መቀጣትህ የማይቀር ነው እኛም የሆነው ይሄው ነው”

👉 “ጨዋታው እጅግ ፈጣን እና ከፍተኛ መነሳሳት የታየበት ነበር” 👉 “ዳኞች ጨዋታውን የዳኙበት መንገድ ፍትሃዊነት ይጎድለው…

“ተጫዋቾቹ በፍጥነት ራሳቸውን ከአየሩ ሁኔታ ጋር እንዲያላምዱና ወደ ጨዋታው መንፈስ እንዲገቡ የተቻለንን እንሞክራለን።”

👉 “ከማላዊ ስንነሳ ቅዝቃዜ ነበር አሁን እዚህ ስንመጣ ደግሞ የአየሩ ሁኔታ በጣም ሞቃት ነው።” 👉 “የኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና  ኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በራስ ላይ በተቆጠሩ ግቦች አንድ ለአንድ በሆነ አቻ ውጤት…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ34ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ፈረሰኞቹ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፉ መቻሎች በበኩላቸው የዋንጫ ጉዟቸውን አጣብቂኝ ውስጥ የከተተ ሽንፈት በአርባምንጭ…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ| የ34ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ምክንያት ለቀናት ተቋርጦ የነበረው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ዛሬ በሶስት ጨዋታዎች ጅማሮውን…

ሪፖርት | ቢጫ ለባሾቹ የፍጻሜው ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል

ወልዋሎ ዓ/ዩዎች መቐለን በመለያ ምት በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ የሆኑበትን ትኬት ቆርጠዋል። በሞቃታማ የአየር ሁኔታ…

ሪፖርት | አዳማ ላይ የተደረጉ ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቀዋል

በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር አዳማ ከተማን ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ እንዲሁም ነገሌ አርሲን ከምድረ ገነት ሽረ ያገናኙ ጨዋታዎች…

የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 33ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በሚደረጉ ሶስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና ፈረሰኞቹ ድል ቀንቷቸዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች በቦና ዓሊ ብቸኛ ግብ ሸገር ከተማን እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሩክ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ…