👉 “ጨዋታው እጅግ ፈጣን እና ከፍተኛ መነሳሳት የታየበት ነበር” 👉 “ዳኞች ጨዋታውን የዳኙበት መንገድ ፍትሃዊነት ይጎድለው…
ኢዮብ ሰንደቁ
“ተጫዋቾቹ በፍጥነት ራሳቸውን ከአየሩ ሁኔታ ጋር እንዲያላምዱና ወደ ጨዋታው መንፈስ እንዲገቡ የተቻለንን እንሞክራለን።”
👉 “ከማላዊ ስንነሳ ቅዝቃዜ ነበር አሁን እዚህ ስንመጣ ደግሞ የአየሩ ሁኔታ በጣም ሞቃት ነው።” 👉 “የኢትዮጵያ…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና ኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በራስ ላይ በተቆጠሩ ግቦች አንድ ለአንድ በሆነ አቻ ውጤት…
የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ34ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ፈረሰኞቹ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፉ መቻሎች በበኩላቸው የዋንጫ ጉዟቸውን አጣብቂኝ ውስጥ የከተተ ሽንፈት በአርባምንጭ…
የቅድመ ጨዋታ መረጃ| የ34ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ምክንያት ለቀናት ተቋርጦ የነበረው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ዛሬ በሶስት ጨዋታዎች ጅማሮውን…
ሪፖርት | ቢጫ ለባሾቹ የፍጻሜው ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል
ወልዋሎ ዓ/ዩዎች መቐለን በመለያ ምት በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ የሆኑበትን ትኬት ቆርጠዋል። በሞቃታማ የአየር ሁኔታ…
ሪፖርት | አዳማ ላይ የተደረጉ ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቀዋል
በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር አዳማ ከተማን ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ እንዲሁም ነገሌ አርሲን ከምድረ ገነት ሽረ ያገናኙ ጨዋታዎች…
የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 33ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በሚደረጉ ሶስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…
ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና ፈረሰኞቹ ድል ቀንቷቸዋል
መቐለ 70 እንደርታዎች በቦና ዓሊ ብቸኛ ግብ ሸገር ከተማን እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሩክ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ…

