ነገሌ አርሲዎች ሀዋሳ ከተማን 2-1በማሸነፍ በዋንጫ ፉክክር ውስጥ መሆናቸውን ሲያረጋግጡ አዳማ ከተማ ንግድ ባንክን በማሸነፍ ከወራጅ…
ኢዮብ ሰንደቁ
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ መድን ድል ቀንቷቸዋል
ከቀናት ዕረፍት በኋላ ዛሬ ጅማሮውን ባደረገው የ35ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ መቻልን…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ35ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
በሀገራት የወዳጅነት ጨዋታ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ጅማሮን ሲያደርግ…
“ማሸነፍ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ካልሲቶ ፓሱዋ
👉 “ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ቢጠናቀቅም እኛ ማሸነፍ ይገባን የነበረ ጨዋታ እንደነበረ አስባለሁ።”…
“ዕድል አግኝተህ ካልተጠቀምክበት በተጋጣሚ መቀጣትህ የማይቀር ነው እኛም የሆነው ይሄው ነው”
👉 “ጨዋታው እጅግ ፈጣን እና ከፍተኛ መነሳሳት የታየበት ነበር” 👉 “ዳኞች ጨዋታውን የዳኙበት መንገድ ፍትሃዊነት ይጎድለው…
“ተጫዋቾቹ በፍጥነት ራሳቸውን ከአየሩ ሁኔታ ጋር እንዲያላምዱና ወደ ጨዋታው መንፈስ እንዲገቡ የተቻለንን እንሞክራለን።”
👉 “ከማላዊ ስንነሳ ቅዝቃዜ ነበር አሁን እዚህ ስንመጣ ደግሞ የአየሩ ሁኔታ በጣም ሞቃት ነው።” 👉 “የኢትዮጵያ…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና ኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በራስ ላይ በተቆጠሩ ግቦች አንድ ለአንድ በሆነ አቻ ውጤት…
የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ34ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ፈረሰኞቹ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፉ መቻሎች በበኩላቸው የዋንጫ ጉዟቸውን አጣብቂኝ ውስጥ የከተተ ሽንፈት በአርባምንጭ…
የቅድመ ጨዋታ መረጃ| የ34ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ምክንያት ለቀናት ተቋርጦ የነበረው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ዛሬ በሶስት ጨዋታዎች ጅማሮውን…

