ሪፖርት| ሸገር ከተማ ድል ሲያደርግ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

ሸገር ከተማዎች ከሶስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ሲመልሱ ሁለት ቀይ ካርድ በታየበት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና መሪነቱ ሲያጠናክር ተከታዮቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን ሲያሸንፉ መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ግብ ተለያይተዋል።…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐ-ግብሮች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት | የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል

ምዓም አናብስት በአራት ደቃቃ ውስጥ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች ፋሲል ከነማን ሲያሸንፉ ቢጫ ለባሾቹ በበኩላቸው ንግድ ባንክን…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የጣና ሞገዶቹ በአደም አባስ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከኢትዮጵያ መድን ጋር 1-1 ተለያዩ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ…

ቆይታ ከ ከጋሞ ጨንቻ መስራችና ዋና አሰልጣኝ ማቴዎስ ለማ ጋር

“ጋሞ ጨንቻን እንደ አንዱ ልጄ ነው የምቆጥረው” “ተጫዋቾቼ በስነ-ምግባራቸው እና በአንድነታቸው እጅግ የሚያስቀኑ ናቸው” “ያለን ጥሩ…

ሪፖርት | መሪው ሲዳማ ቡና እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ግብ እንዲሁም ፋሲል ከነማዎች በታምራት ኢያሱ ግብ ተጋጣሚዎቻቸውን ማሸነፍ ችለዋል። ኢትዮጵያ ንግድ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ዛሬም ቀጥሎ ሲካሄድ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። አዳማ ከተማ…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል

መቐለ 70 እንደርታ በፍፁም ዓለሙ እና ዓብዱለጢፍ ባምባ ግቦች ታግዞ ወልዋሎ ዓ/ዩን 2 ለ 1 ረቷል…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ድል ቀንቷቸዋል

ዐፄዎቹ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ሲታረቁ የጦና ንቦቹ በጭማሪ ደቂቃ ባገኙት ግብ ጣፋጭ ድል አስመዝግበዋል።…