ሀይቆቹ 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በማሸነፍ ተከታታይ ሶስተኛ ድላቸውን በማሳካት ከተማቸውን ተሰናብተዋል። በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…
ኢዮብ ሰንደቁ

ሪፖርት | ድራማዊ ትዕይንት በነበረበት ጨዋታ ነብሮቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብ አግኝተዋል
እጅግ አስገራሚ ትዕይንቶችን ባስመለከተን ጨዋታ ነብሮቹ ከመመራት ተነስተው ከ80ኛ ደቂቃ ጀምሮ ባስቆጠሯቸው ሦስት ግቦች 3ለ2 በሆነ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ድል ተቀዳጅቷል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅበው የተጫወቱት ሲዳማ ቡናዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2-1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል። ምሽት 12:00 ሲል…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ድል አሳክቷል
ቡናማዎቹ በኮንኮኒ ሃፊዝ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦችን 1-0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ሁለት ከድል የተመለሱ ክለቦችን ያገናኘው…

ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማዎች ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል
የጣና ሞገዶች ከመመራት ተነስተው የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ መድንን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል
ከፍተኛ የሆነ ፉክክርን ባስመለከተን ጨዋታ ሲዳማ ቡና እና መቻል 2-2 በሆነ ውጤት አቻ ተለያይተዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ተጋርተዋል
በመጀመሪያዎቹ 15 ደቂቃዎች በተቆጠሩ ግቦች ስሑል ሽረ እና ፋሲል ከነማ 1-1 በሆነ ውጤት አቻ ተለያይተዋል። የኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
👉 “የዛሬው ጨዋታ ሽንፈት እኛን አይገልፀንም” – አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ 👉 “በእንቅስቃሴ ረገድ ብዙም ባያስደስትም ግን…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል
ቡናማዎቹ በዲቫይን ዋቹኩዋ ብቸኛ ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለ0 መርታት ችለዋል። 12፡00 ሲል በዋና ዳኛ ቢኒያም ወርቅአገኘሁ…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተካሄደው ተጠባቂው ጨዋታ 1-1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች…