የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊውን ሲዳማ ቡናን የወራጅነት ስጋት ከተጋረጠበት ድሬዳዋ ከተማ ያገናኘው መርሐግብር ነጥብ በማጋራት ተቋጭቷል። ሲዳማ…
ክብሩ ግዛቸው

ሪፖርት | ሻምፒዮኖቹ ተጨማሪ ነጥብ ወደ ካዝናቸው አስገብተዋል
አስቀድመው የሊጉ አሸናፊ መሆናቸውን ያረጋገጡት መድኖች መቻልን 2ለ0 በማሸነፍ ነጥባቸውን ወደ 67 ከፍ አድርገዋል። ኢትዮጵያ መድኖች…

ሪፖርት | የቡናማዎቹን ነጥብ መጣል ተከትሎ መድን የሊጉ ቻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ
መቐለ 70 እንደርታ በሊጉ ለመቆየት ኢትዮጵያ ቡና ከዋንጫ ፉክክሩ ለለመውጣት ከፍተኛ ጥረት ያደረጉበት ጨዋታ 1ለ1 በመጠናቀቁ…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ፈረሰኞቹ ያለ ግብ ተለያይተዋል
አርባምንጭ ከተማን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ያገናኘው የ34ኛ ጨዋታ ሳምንት ቀዳሚው መርሐግብር ነጥብ በማጋራት ተጠናቋል። አርባምንጭ ከተማ በ33ኛው…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለ ግብ ተለያይተዋል
የመውረድ ስጋት ላይ ያሉ ቡድኖችን ያገናኘው የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረጊያ መርሐግብር ነጥብ በማጋራት ተጠናቋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ32ኛው…

ሪፖርት | ሐይቆቹ በግቦች ተንበሽብሸው ስሑል ሽረን ረተዋል
27 ሙከራዎች በተደረጉበት በረፋዱ ሀዋሳ ከተማን ከስሑል ሽረ ባገናኘው ጨዋታ ስድስት ጎሎች ተቆጥረው ሀዋሳ ከተማ 5ለ1…

ሪፖርት | ከሊጉ የወረዱት ወልዋሎዎች ሦስት ጎሎችን በማስቆጠር ድሬዳዋን ረተዋል
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ከመመራት ተነስቶ ድሬዳዋ ከተማን 3ለ1 በማሸነፍ ወደታችኛው ሊግ እርከን በወረደበት ዘመን የአመቱን ሁለተኛ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማዎች በከተማቸው አልቀመስ ብለዋል
አዳማ ከተማዎች በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች ታጅበው ባህርዳር ከተማን 2ለ0 በማሸነፍ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል።…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ በፈረሰኞቹ በተረቱበት ጨዋታ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርደዋል
የፍፁም ጥላሁን ብቸኛ ግብ ለፈረሰኞቹ ከሦስት ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ድል ሲታጎናፅፍ ስሑል ሽረን ከሊጉ የመሰናበቱን ነገር…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ሦሰት ነጥብ አሳክቷል
አዳማ ከተማን ከሀዲያ ሆሳዕና ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ በረከት ወልደዮሐንስ በራሱ መረብ ላይ ባሳረፋት ግብ ለአዳማ ከተማ…