በ16ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በሱራፌል ተመስገን ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸነፈ ፋሲል ከነማ…
ክብሩ ግዛቸው
ሪፖርት | ቡናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል
በመጨረሻ ቀን አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቡናማዎቹ ወላይታ ድቻን 1ለ0 በማሸነፍ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ…
ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ
ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ነጥብ ሲጥሉ ሐይቆቹ ከመሪው ጋር በነጥብ የተስተካከሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለግብ ሲለያዩ ሀዋሳዎች አዳማን 2ለ0 በማሸነፍ በግብ ክፍያ ተበልጠው ሁለተኛ ደረጃ…
ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ
አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…
መረጃዎች | 18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ቀጥሎ ይደረጋል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው…
ሪፖርት| ሐይቆቹ ወደ መሪው የተጠጉበት ድል ሲቀዳጁ ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ሀዋሳ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ የወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 1 ለ…
ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጣፋጭ ድል ተቀዳጁ
ሰጎኖቹ እና ሀምራዊ ለባሾቹ በዳዊት ተፈራ እና ተስፋዬ ታምራት ግቦች ታግዘው ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ ነጌሌ አርሲ ከሲዳማ…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወላይታ ድቻ ነጥብ ተጋርተዋል
አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወላይታ ድቻ ያለግብ ተለያይተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወላይታ…
ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ዐፄዎቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
በጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወልዋሎ ሀዲያን ሲያሸንፍ በአምስት ግቦች የታጀበው…

