ኮማንደሩ የዳንኤል ፀሐዬን የአሰልጣኞች ቡድን ተቀላቀለ

መቐለ 70 እንደርታዎች ተጨማሪ ረዳት አሰልጣኝ ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል። በክረምቱ ዝውውር መስኮት ንቁ ተሳትፎ ካደረጉ ክለቦች…

ስሑል ሽረ አማካዩን ለማስፈረም ተስማሙ

ያለፉት ሁለት የውድድር ዓመታት ከሰራተኞቹ ጋር ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ስሑል ሽረ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። አሰልጣኝ…

ስሑል ሽረዎች ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማሙ

ባለፉት ሁለት የውድድር ዓመታት ከብርቱካናማዎቹ ጋር ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ስሑል ሽረ ለማምራት ተስማማ። ስድስት ተጫዋቾች…

የአሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታ ተራዘመ

የፊታችን እሁድ እንዲካሄድ ቀን ተቆርጦለት የነበረው ጨዋታ ተራዘመ። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና…

ስሑል ሽረዎች የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም ተስማሙ

ስሑል ሽረ ሁለገቡን የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም ከጫፍ ሲደርስ የሁለት ነባር ተጫዋች ውል ለማራዘምም ከስምምነት ላይ ደርሷል።…

መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለት ተጫዋች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል

መቐለ 70 እንደርታ የቀድሞው ተጫዋቹን እና በትግራይ ዋንጫ የደመቀውን የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል። የአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬው…

መቐለ 70 እንደርታ የቅድመ ውድድር ዝግጅት ጀምሯል

በአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ የሚመሩት ምዓም አናብስት ልምምድ ጀምረዋል። በአስከፊው ጦርነት ምክንያት ላለፉት ዓመታት ከሀገር አቀፍ ጨዋታዎች…

ምዓም አናብስት ስብስባቸውን ማጠናከር ተያይዘውታል

መቐለ 70 እንደርታ አማካዩን ለማስፈረም ተስማማ። በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ላይ ከሚገኙ ክለቦች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የመስመር ተጫዋቹን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

ሽመክት ጉግሳ ከስድስት ዓመታት የፋሲል ከነማ ቆይታ በኋላ አዲስ አዳጊውን ክለብ ተቀላቀሏል። ከአንድ ዓመት ቆይታ በኋላ…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምቷል

ምዓም አናብስት በሴራሊዮናዊ ግብ ጠባቂ ስብስቡን ማጠናከር ቀጥሏል። ቀደም ብለው የነባሮቹን ውል በማራዘም ስምንት ተጫዋቾች ወደ…