አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ቡድናቸውን ማጠናከር ገፍተውበታል። የነፃነት ገብረመድህን ፣ ሰመረ ሀፍታይ እና የስምዖን ማሩን ውል አራዝመው…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ሀላባ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ
አዲስ አዳጊዎቹ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማሙ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውሩ በመግባት ሁለቱ ጋናዊያን ኮንኮኒ ሐፊዝ እና…
መቐለ 70 እንደርታ መግለጫ አዋጣ
ምዓም አናብስት በፊፋ ውሳኔ ዙርያ መግለጫ አውጥተዋል ከቀናት በፊት በ2017 የውድድር ዓመት ክለቡን ላገለገለው ካሜሮናዊ አጥቂ…
ዲቫይን ዋችኩዋ ከቡናማዎቹ ጋር ይቆያል
አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል በዛሬው ዕለት የነባሮቹ አማኑኤል አድማሱ ፣ ይታገሱ ታሪኩ ፣ ኤርምያስ…
ኢትዮጵያ ቡናዎች አምስተኛ ፈራሚያቸው አግኝተዋል
በብርቱካናማዎቹ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ቡናማዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል ቀደም ብለው ግብ ጠባቂው አቡበከር ኑራ ፣…
አማኑኤል አድማሱ ውሉን ለማራዘም ተስማማ
አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ የሚመሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች የነባር ተጫዋቾች ውል ወደ ማራዘሙ ገብተዋል ቀደም ብለው አቡበከር ኑራ…
የሲዳማ ቡናና ወልዋሎ ተጋጣሚዎች በቅርቡ ይታወቃሉ
በታሪካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ መድረክ የሚሳተፉ የሀገራችን ክለቦች ተጋጣሚዎቻቸውን የሚያውቁበት ቀን ታውቋል በ2026/27 የካፍ ቻምፕዮንስ ሊግ…
ወልዋሎ የመስመር ተጫዋቹን ውል አራዘመ
በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት ወልዋሎዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል። የነፃነት ገብረመድኅን እና ሰመረ ሀፍታይን ውል አራዝመው ኢዮብ…
ሰመረ ሀፍታይ በወልዋሎ ለመቆየት ተስማማ
ወልዋሎዎች የፊት መስመር ተጫዋቹን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሰዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት መጀመሪያ ከአምስት ዓመታት ቆይታ በኋላ…
ወልዋሎዎች አማካዩን ለማስፈረም ተስማሙ
ሴኔጋላዊው የተከላካይ አማካይ ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። ቀደም ብለው የተከላካዩ ነፃነት ገብረመድኅንን ውል ለማራዘም ተስማምተው…

