የዋልያዎቹን እጣ ፋንታ የወሰኑት ሁለት ጨዋታዎች ውሎ

ጅቡቲን የረታችው ደቡብ ሱዳን በምርጥ ሁለተኝነት እንዲሁም ከዩጋንዳ ጋር ነጥብ የተጋራችው ታንዛኒያ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል። 👉ጅቡቲ…

ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ዘግይቶ ወደ ዝውውሩ የገባው ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በ33 ነጥቦች ስምንተኛ ደረጃን ይዞ…

የጣና ሞገዶቹ የአጥቂ መስመር ተጫዋች አስፈርመዋል

እጅግ በንቃት በዝውውር ገበያው ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች ስምንተኛ ተጫዋች አስፈርመዋል። አሠልጣኝ አብርሃም መብራቱን…

ጅማ አባጅፋር አዲስ አሠልጣኝ ሾሟል

በፕሪምየር ሊጉ መክረሙን ያረጋገጠው ጅማ አባጅፋር ከደቂቃዎች በፊት አዲስ አሠልጣኝ አግኝቷል። ከአሠልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር የተጠናቀቀውን…

ቡናማዎቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል

የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል ለማደስ ረዘም ያለ ድርድር ላይ የነበሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች በመጨረሻም ውጥናቸው ፍሬ አፍርቶ ተጫዋቹ…

የድሬዳዋ ከተማ እና የአሠልጣኝ ፍሰሀ ጥዑመልሳን ውዝግብ መቋጫ ያገኘ መስሏል

በቀድሞ አሠልጣኛቸው አቤቱታ የቀረበባቸው ድሬዳዋ ከተማዎች ውሳኔ ተላልፎባቸዋል። አሠልጣኝ ፍስሀ ጥዑመልሳን በመጋቢት ወር ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን…

የጣና ሞገዶቹ ተጨማሪ የግብ ዘብ አስፈርመዋል

በዛሬው ዕለት የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር የጨረሱት ባህር ዳር ከተማዎች በሰዓታት ልዩነት ሌላ ግብ ጠባቂ የግላቸው አድርገዋል።…

አሴዴ የተባለው የስፔን ተቋም ለሀገራችን አሠልጣኞች የሰጠው ስልጠና ፍፃሜውን አግኝቷል

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የስፖርት አካዳሚ ከስፔኑ አሴዴ እና ኢትዮ ጋቫ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአምስት ቀን የስልጠና…

በሴካፋ ያንፀባረቀው ኤርትራዊ ተጫዋች ለባህር ዳር ከተማ ፈርሟል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ላይ ሦስት ጎሎችን ያስቆጠረው የኤርትራው የአጥቂ መስመር ተጫዋች ለጣና ሞገዶቹ ለመጫወት ፊርማውን አኑሯል።…

ሀዲያ ሆሳዕና ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፏል

ዘንድሮ ከውዝግቦች ጋር ስሙ የማይጠፋው ሀዲያ ሆሳዕና በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ ተላልፎበታል። አሠልጣኝ አሸናፊ…