ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአንደኛ ዙር ሙሉ መርሐ ግብር

የ2015 የውድድር ዘመን የሀገራችን ትልቁ ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ይፋ ሆኗል። በሊግ አክሲዮን ማኅበሩ ፅሕፈት ቤት…

የጣና ሞገዶቹ የሁለት ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል

በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አራዝሟል። በርከት ያሉ…

ሠራተኞቹ የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል

በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመራው ወልቂጤ ከተማ የግብ ዘብ፣ አጥቂ እና ተከላካይ ማስፈረሙ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

መቻል የግብ ዘብ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

በትናንትናው ዕለት ግርማ ዲሳሳን ያስፈረመው መቻል በሦስት ዓመት ውል ግብ ጠባቂ የግሉ ማድረጉ ታውቋል። 24 ቀናት…

የዋልያዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ተራዝሟል

ለአይቮሪኮስቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚደረጉ የምድብ ቀሪ አራት የማጣሪያ ጨዋታዎች መገፋታቸው ይፋ ሆኗል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት በቀጣዩ ዓመት…

መቻል የመስመር ተጫዋች አስፈርሟል

በቀጣዩ የውድድር ዓመት ተጠናክሮ ለመቅረብ በዝውውሩ እየተሳተፈ የሚገኘው መቻል የመስመር ተጫዋች የግሉ አድርጓል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስድስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

በተለያዩ ክለቦች ተጫውቶ ያሳለፈው ተከላካይ ተስፋዬ በቀለ ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምርቷል። ግብ ጠባቂዎቹን ፍቅሩ ወዴሳ እና…

ሲዳማ ቡና የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

በአሠልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ ቡና የአጥቂ እና ተከላላዩን ውል ማራዘሙ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ሦስተኛ…

ባህር ዳር ከተማ የአምበሉን ውል አድሷል

እስካሁን ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ባህር ዳር ከተማዎች የአማካያቸውን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አድሰዋል። በአሠልጣኝ አብርሃም…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የምንያህል ተሾመን ውል አድሷል

ፕሪምየር ሊጉን ዳግም የተቀላቀለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአማካዩን ቆይታ ለተጨማሪ አንድ ዓመት አራዝሟል። የአሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ውል…