ኢትዮጵያዊ አልቢትሮች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ እንዲመሩ ተመድበዋል

የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች በተለያዩ ሀገራት ሲደረጉ አራት የሀገራችን ዳኞች ተጠባቂውን ጨዋታ እንዲመሩ መመደባቸው ታውቋል። በሞሮኮ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 1 – 2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል አድራጊነት የተጠናቀቀ እና ሊጉ በአህጉራዊ ጨዋታዎች ከመቋረጡ በፊት ከተካሄደ የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0 –  1 ሀድያ ሆሳዕና

ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች ጥበቃ በኋላ ድሬዳዋ ከተማን አንድ ለባዶ አሸንፈው ዳግም ወደ አሸናፊነት ከተመለሱ በኋላ የሁለቱም…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 4-0 መቐለ 70 እንደርታ

በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድን አራት ጎሎችን በመቐለ 70 እንደርታ ላይ በማስቆጠር ካሸነፈ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 2-0 አዳማ ከተማ

መቻል አዳማ ከተማን 2ለ0 በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድል ካስመዘገበበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 አርባምንጭ ከተማ

በምሽቱ መርሃግብር አማኑኤል ኤርቦ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹ ወሳኝ ድል ከተቀዳጁ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ

ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። ደግዓረግ ይግዛው –…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-2 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን ከረታበት ጨዋታ በኋላ የሀዋሳ ከተማው አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አስተያየት ለመስጠት ፍቃደኛ ባይሆንም…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 2-0 መቐለ 70 እንደርታ

የምሽቱ ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና 2ለ0 አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ ሶከር ኢትዮጵያ ከሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ጋር ቆይታ አድርጋለች።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ መቻሎች በአብዱልከሪም ወርቁ ብቸኛ ጎል ድል ካደረጉበት መርሐግብር በኋላ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የድኅረ…