ከሰሞኑ የነባር ተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም የተጠመዱት ባህር ዳር ከተማዎች ማምሻውን ደግሞ የፅዮን መርዕድን ውል አራዝመዋል፡፡ ከአርባምንጭ…
ቴዎድሮስ ታከለ
ሰበታ ከተማ የወጣቱን ተከላካይ ውል አራዘመ
ሰበታ ከተማዎች የመስመር ተከላካዩ ኃ/ሚካኤል አደፍርስን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝመዋል፡፡ ከሰበታ ከተማ የታዳጊ ቡድን የተገኘው ኃይለሚካኤል…
ሰበታ ከተማ የነበረበትን ችግር ከነገ ጀምሮ እንደሚፈታ አስታወቀ
በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና በተጫዋቾቹ ሲወቀስ የከረመው ሰበታ ከተማ የነበረበትን ችግር ከነገ ጀምሮ ለመፍታት ማቀዱን ለሶከር…
ስለ ኢዮብ ማለ (አሞካቺ) ሊያውቋቸው የሚገቡ ዕውነታዎች
ብዙዎች ሜዳ ላይ ቀልደኛ ነው ይሉታል። እንደ አጥቂነቱ ግብ ለማስቆጠር ካለው ፍላጎት የተነሳ የተቃራኒ ቡድን ተጫዋቾችን…
“እቅዶቼን ለማሳካት ጠንክሬ እሰራለሁ” ተስፈኛው ግብ ጠባቂ ምንተስኖት ጊንቦ
ታዳጊዎችን በማፍራቱ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሰው የሀዋሳ ታዳጊ ቡድን ተገኝቶ በሁለት የወጣት ብሔራዊ ቡድኖች ውስጥ ለሀገሩ ተሰልፎ…
መናፍ ዐወል ባህርዳር ከተማን ተቀላቀለ
ከአዳማ ከተማ ወጣት ቡድን ተገኝቶ ክለቡን ሲያገለግል የነበረው መናፍ ዐወል ለባህርዳር ከተማ ፊርማውን ለማኖር ተስማማ፡፡ ከሰሞኑ…
ድሬዳዋ ከተማ አማካይ ተጫዋች አስፈረመ
የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነው አስጨናቂ ሉቃስ ወደ ብርቱካናማዎቹ አምርቷል፡፡ የተከላካይ አማካዩ አስጨናቂ ሉቃስ ኢትዮ –…
“የዘመናችን ክዋክብት ገፅ” ከረመዳን የሱፍ ጋር…
በስሑል ሽረ እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የተሳኩ ጊዜያትን እያሳለፈ የሚገኘው ወጣቱ የግራ መስመር ተከላካይ ረመዳን የሱፍ…
ወላይታ ድቻ የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማማ
ከሰሞኑ አዲስ ሥራ አስኪያጅ በይፋ የሾመው ወላይታ ድቻ አዳዲስ ተጫዋቾችን ለቀጣዩ የውድድር አመት ከማምጣት አስቀድሞ በክለቡ…
ሲዳማ ቡና የሁለት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዘመ
ሰንደይ ሙቱኩ እና ሚሊዮን ሰለሞን ለተጨማሪ ዓመታት በክለቡ ለመቆየት ተስማምተዋል፡፡ ዛሬ ረፋድ የተከላካይ አማካይ የሆነው ብርሀኑ…