ሴቶች ዝውውር| ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች ሲያስፈርም የአምስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

የአሰልጣኝ ቅጥር በመፈፀም በህዳር ወር ለሚጀመረው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ በመዘጋጀት ላይ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ ሁለት አዳዲስ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ| ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲዳማ ቡናን በመርታት ወደ ግማሽ ፍፃሜው አልፏል

በ2010 መጠናቀቅ የነበረበት የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ወደ ዘንድሮው ዓመት ተሸጋግሮ ዛሬ መደረግ ሲጀምር በውድድር ዓመቱ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሲዳማ ቡና – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ መስከረም 12 ቀን 2011 FT ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ሲዳማ ቡና *ቅዱስ ጊዮርጊስ በመለያ ምቶች 7-6…

Continue Reading

ደቡብ ፖሊስ ሳዲቅ ሴቾን ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾች ውል አድሷል

ወደ ፕሪምየር ሊጉ መመለሱን ካረጋገጠ በኋላ በዝውውር መስኮቱ በስፋት እየተሳተፈ የሚገኘው ደቡብ ፖሊስ ሳዲቅ ሴቾች አስፈርሟል።…

ደቡብ ፖሊስ ዘላለም ሽፈራውን አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል

ከስምንት ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተመለሰው ደቡብ ፖሊስ ከዋና አሰልጣኙ ግርማ ታደሰ ጋር መለያየቱን…

ሴቶች ዝውውር | ንግድ ባንክ ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

ረቡዕ መስከረም 9 ቀን 2010 ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ የገባው…

ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ ሦስት ተጨዋቾችን አስፈርሟል

ረቡዕ መስከረም 09 ቀን 2010 ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠው ደቡብ ፖሊስ ዘግይቶ በገባበት የዝውውር መስኮት…

የሴቶች ዝውውር | አርባምንጭ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ሁለት አሳድጓል

ረቡዕ መስከረም 09 2011 ወደ አንደኛው ዲቪዚዮን ከፍ ያለው አርባምንጭ አራት አዳዲስ ተጨዋቾችን አስፈርሟል። ሁለት ተጫዋቾችን…

ጅማ አባ ጅፋር ሁለት ተጨዋቾችን አስፈርሟል

ማክሰኞ መስከረም 8 ቀን 2011 የሊጉ ቻምፒዮን ጅማ አባ ጅፋር ተጨማሪ ተጨዋቾችን ከሽረ እንደስላሴ አምጥቷል። የመጀመሪያ…

ደቡብ ፖሊስ ሶስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን ካረጋገጠ በኋላ ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኘው ደቡብ ፖሊስ ሦስት ተጫዋቾችን…