ሀዲያ ሆሳዕና የ1ለ0 ውጤትን በተመሳሳይ በተከታታይ ሦስተኛ ጨዋታቸው ስሑል ሽረን በመርታት አስመዝግበዋል። በባህር ዳር ከተማ በተጠናቀቀው…
ቴዎድሮስ ታከለ

መረጃዎች | 36ኛ የጨዋታ ቀን
የዘጠነኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ወሳኝ ጨዋታዎችን የተመለከቱ ዝርዝር ጥንቅሮችን በተከታዩ ዘገባችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። ወላይታ ድቻ…

ሪፖርት | ወንድወሰን በለጠ በጭማሪ ደቂቃ ጎል ባህር ዳርን ከሽንፈት ታድጓል
በምሽቱ ተጠባቂ መርሐግብር ምዓብ አናብስት እና የጣና ሞገዶቹ 1ለ1 ተለያይተዋል። ባህር ዳር ከተማ ስሑል ሽረን ድል…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብን አሳክቷል
የዕለቱ ቀዳሚ በነበረው ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 በመርታት ወሳኝ ድልን…

መረጃዎች | 34ኛ የጨዋታ ቀን
የ9ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን በተከታዩ መሰናዷችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና መድን አቻ ተለያይተዋል
ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮጵያ መድንን ያገናኘው ጨዋታ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል።…

ሪፖርት | መቻሎች በጭማሪ ደቂቃ በተገኘች ግብ በኤሌክትሪክ ከመሸነፍ ተርፈዋል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉን መሪነት ሊረከብ የሚችልበትን ዕድል በጭማሪ ደቂቃ ባስተናገደው ግብ ሳይጠቀምበት ቀርቷል። ኤሌክትሪክ ከፋሲሉ የ3ለ2…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ነብሮቹ በተመስገን ብርሀኑ የሁለተኛ አጋማሽ ብቸና ግብ ቡናማዎቹን 1ለ0 በመርታት ሁለተኛውን ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል። ሀድያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን
የ8ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና በድል…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ 3ኛ ድል አሳክቷል
በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድኖች ከዕረፍት መልስ በተቆጠሩ ጎሎች አዳማ ከተማን 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ሊጉ ከመቋረጡ…