በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሽረ ምድረ ገነት ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ቢጫዎቹ አመራ። በዛሬው ዕለት በካፍ ኮንፌደሬሽን…
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ተጋጣሚያቸውን የሚያውቁበት ቀን ይፋ ሆነ
የካፍ ክለቦች ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክሉት ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዙር ተጋጣሚያቸውን የሚለዩበት ቀን…
በየነ ባንጃው ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል
አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ቡድናቸውን ማጠናከር ገፍተውበታል። የነፃነት ገብረመድህን ፣ ሰመረ ሀፍታይ እና የስምዖን ማሩን ውል አራዝመው…
የሲዳማ ቡናና ወልዋሎ ተጋጣሚዎች በቅርቡ ይታወቃሉ
በታሪካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ መድረክ የሚሳተፉ የሀገራችን ክለቦች ተጋጣሚዎቻቸውን የሚያውቁበት ቀን ታውቋል በ2026/27 የካፍ ቻምፕዮንስ ሊግ…
ወልዋሎ የመስመር ተጫዋቹን ውል አራዘመ
በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት ወልዋሎዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል። የነፃነት ገብረመድኅን እና ሰመረ ሀፍታይን ውል አራዝመው ኢዮብ…
የወቅቱ የሊጉ ኮከብ የግብ ዘብ ማረፍያ….?
በጣና ሞገዶቹ ቤት ስኬታማ ዓመታት ያሳለፈው ሴኔጋላዊ ግብ ጠባቂ ማረፍያው በቅርቡ ይታወቃል። በሀገሩ ክለቦች ኒያሪ ፣…
ሰመረ ሀፍታይ በወልዋሎ ለመቆየት ተስማማ
ወልዋሎዎች የፊት መስመር ተጫዋቹን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሰዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት መጀመሪያ ከአምስት ዓመታት ቆይታ በኋላ…
ወልዋሎዎች አማካዩን ለማስፈረም ተስማሙ
ሴኔጋላዊው የተከላካይ አማካይ ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። ቀደም ብለው የተከላካዩ ነፃነት ገብረመድኅንን ውል ለማራዘም ተስማምተው…
ካርሎስ ዳምጠው ወደ ቢጫዎቹ አምርቷል
ከወላይታ ድቻ ጋር ያለፉትን ዓመታት ቆይታ የነበረው አጥቂ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ተስማምቷል። በነገሌ አርሲ፣ በመቻል፣…

