የቢጫዎቹ የዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ፈራሚ ታውቋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ የመስመር አጥቂውን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ ወልዋሎዎች ከቀናት በፊት የዋና አሰልጣኙ…

ነፃነት ገብረመድህን ውሉን ለማራዘም ተስማማ

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በወልዋሎ ጥሩ ቆይታ ያደረገው ተከላካይ ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል በ2018 የውድድር ዓመት ሽረ ምድረ…

ቆይታ ከወልዋሎ ፕሬዚዳንት አቶ አንገሶም ተኽላይ ጋ

👉”ሀገር ወክለን እንደ መቅረባችን እንዲሁም ካለብን ችግሮች አንፃር ድጋፍ እንሻለን” 👉”ላሳያችሁኝ ፍቅርና ክብር ምስጋናዬ ላቅ ያለ…

የሙታክብዋ ጆኤል ማረፍያ ታውቋል

ከወልዋሎ ጋር ስኬታማ ጊዜ ማሳለፍ የቻለው ግብ ጠባቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል። በ2018 የውድድር ዓመት ስኬታማ ጊዜ…

ወልዋሎ ዓ/ዩ በአፍሪካ መድረክ በሚኖረው ውድድር እና የሰባ ዓመት ታሪካዊ በዓሉን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል

👉 “የምንወክለው ሀገራችንን እንደመሆኑ መጠን ሕዝቡና መንግሥት ድጋፍ እንዲያደርግ እንጠይቃለን” አቶ አሮን ሀጎስ 👉 “ወልዋሎን የህዝብ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው አሰልጣኝ ውሉን ለማራዘም ተስማማ

አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ከቢጫዎቹ ጋር ለመቀጠል ከስምምነት ደርሰዋል በቅርቡ ሲዳማ ቡናን ሁለት ለባዶ በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫን…

ሪፖርት | ወልዋሎ በሊጉ መቆየቱን አረጋገጠ

ቢጫ ለባሾቹ ከፈረሰኞቹ ጋር ጥብ ተጋርተው በመውጣት ለከርሞ በሊጉ መቆየታቸውን ያረጋገጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል በሊጉ ለመቆየት ወደ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| ሦስት ክለቦች በሊጉ ያላቸውን ቆይታ ለማስቀጠል የሚፋለሙባቸው ጨዋታዎች !

የሊጉ የመጨረሻ ወራጅ ቡድን ማን ይሆን? በቀጣይ ዓመት በሊጉ ለመቆየት በሶስት ስታዲየሞች የሚደረጉትን ፍልሚያዎች የተመለከቱ የቅድመ-ጨዋታ…

ኢትዮጵያ መድን “የስም ማጥፋት ተፈጽሞብኛል”” አለ

ኢትዮጵያ መድን በወልዋሎ ላይ ቅሬታ አቀረበ፤ “ያቀረቡት አምስት ነጥብ መሠረተ-ቢስ አሉባልታ ነው” ክለቡ ​የኢትዮጵያ መድን እግር…

ወልዋሎዎች ቅሬታ አቀረቡ

ቢጫዎቹ ከጨዋታ ውጤት ማጭበርበር ጋር በተያያዘ ቅሬታቸውን አስምተው የፍፃሜው ጨዋታ እንዲራዘምም ጥያቄ አቅርበዋል በ37ኛ ሳምንት በሰመረ…