ጎል ያስቆጠረላቸውን አጥቂ በቀይ በማጣታቸው ለ75 ደቂቃዎች በጎዶሎ ተጫዋች ለመጫወት የተገደዱት አርባምንጭ ከተማዎች ፋሲል ከነማን 1ለ0…
አርባምንጭ ከተማ
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | አርባምንጭ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
በ3ኛ ቀን የ20ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር የሚገናኙት ዐፄዎቹ እና አዞዎቹ የሚያደርጉትን ጨዋታ እንደሚከተለው ተመልክተነዋል። ከተከታታይ…
አርባምንጭ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል
በአሰልጣኝ በረከት ደሙ የሚመሩት አርባምንጭ ከተማዎች የሁለት አጥቂዎችን ዝውውር አጠናቅቀዋል። በ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያውን ዙር…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአቤል ሀብታሙ እና ኢዮብ ገብረማርያም ግቦች አርባ ምንጭ ከተማን 2ለ1 በማሸነፍ የመጀመርያውን ዙር በ7ኛ…
ሪፖርት | አዝናኙ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ግማሽ ደርዘን ጎሎች የተቆጠሩበት እና በድራማዊ ክስተቶች የታጀበው የአዞዎቹ እና የነብሮቹ ጨዋታ 3ለ3 ተቋጭቷል። አርባምንጭ ከተማዎች…
መረጃዎች | 72ኛ የጨዋታ ቀን
በ18ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ
“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…
ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ መርሐግብር በአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቐለ 70 እንደርታዎች አዳማ ከተማን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ሶፎንያስ…
መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን
የ17ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ
“በሁሉም እግርኳሳዊ መመዘኛዎች የበላይነት ወስደናል።” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “ውጤት በማስጠበቁ ረገድ የልምድ ማነስ ችግር አለ።” አሰልጣኝ…

