በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታ ሴፋክሲያንን ያስተናገዱት ፋሲል ከነማዎች 0-0 ተለያይተዋል። በመጀመሪያው አጋማሽ በኳስ…
ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ

“በቻልነው መጠን ያህል በሚገባ ተዘጋጅተናል” አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ
በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ የቱኒዚያውን ክለብ ሴፋክሲያንን የሚገጥመው ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ ስለ ወሳኙ ጨዋታ ከሶከር…

ከሴፋክሲያን የቡድን አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ
👉”የመልሱን ጨዋታ የሚያቀልልን ውጤት እናስመዘግባለን” የሱፍ ከሬይ 👉”እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች የመጫወት ልምድ ስላለን ብዙም አንቸገርም”…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ቀጣዩን ዙር ተቀላቅለዋል
በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ታንዛኒያ ላይ ቡማሙሩን የገጠሙት ፋሲል ከነማዎች 3-1 በሆነ የድምር…

ከአዲሱ የዐፄዎቹ ተጫዋች ታፈሰ ሰለሞን ጋር የተደረገ ቆይታ
👉”ፋሲል ትልቅ ክለብ ነው ፤ ትልቅነቱን ደግሞ ሊጉ ላይ ብቻ ሳይሆን በዚህ መድረክም ማሳየት እንፈልጋለን” 👉”ኢትዮጵያ…

የዐፄዎቹ የታዛኒያ ጉዞ ስብስብ ታውቋል
ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታውን ሲያደርግ ወደ ታንዛኒያ የሚጓዙ ተጫዋቾች ታውቀዋል። ባሳለፍነው…

“በመልሱ ጨዋታ የተሻለ ነገር ለማስመዝገብ እንዘጋጃለን” አሰልጣኝ ቪቪየር ባሃቲ
የቡሙማሩ ዋና አሰልጣኝ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ኃሳባቸውን አጋርተዋል። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ በፋሲል ከነማ ሽንፈት…

“ከዚህ በላይ መሄድ የሚችል አቅም ያለው ቡድን ነው” አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ
የዐፄዎቹ ዋና አሰልጣኝ ካስመዘገቡት ድል በኋላ በጨዋታው ዙሪያ ያላቸውን አስተያየት ሰጥተዋል። ፋሲል ከነማ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ…

“ያለምንም ጥርጥር የነገውን ጨዋታ ለማሸነፍ በሙሉ አቅማችን ወደ ሜዳ እንገባለን” ሱራፌል ዳኛቸው
በነገው ጨዋታ ዙሪያ የተለያዩ ዘገባዎችን እያደረስን ሲሆን አሁን ደግሞ የፋሲል ከነማው አማካይ ሱራፌል ዳኛቸው ከድረ-ገፃችን ጋር…

“በራሳችን እንቅስቃሴ ብልጫ ወስደን ለማሸነፍ ወደ ሜዳ እንገባለን” አስቻለው ታመነ
ፋሲል ከነማዎች ወሳኙን የቅድመ ማጣርያ ጨዋታቸውን ከማድረጋቸው በፊት አዲሱ የቡድኑ አምበል አስቻለው ታመነ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…