ዘንድሮ በአስራ አምስት ጎሎች በጣምራ የሊጉ ኮከብ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ ያጠናቀቀው አጥቂ ወደ አንጋፋው ክለብ ለማምራት…
ዝ ክለቦች
የጦና ንቦቹ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈርመዋል
ከሁለት ክለቦች ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ሁለገቡ ተጫዋች ወላይታ ድቻን ተቀላቅሏል። በአምቦ ፕሮጀክት የጀመረው የእግርኳስ ሕይወቱን…
ፈረሰኞቹ የታዳጊ ቡድን ፍሬያቸውን ውል አራዘሙ
የቅዱስ ጊዮርጊስ የልብ ደጋፊ እንደሆነ የሚነገርለት አንበሉ ብሩክ ታረቀኝ በአሳዳጊው ቤት ለመቆየት ተስማምቷል። አስቀድመው የብሩክ እንዳለ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ የመስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል
በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎ እያደረጉ ያሉት ፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ተስፋ ሰጪ ጥሩ…
ፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂ አስፈርመዋል
በከፍተኛ ሊግ መድመቅ የቻለው የመስመር አጥቂው ለቅዱስ ጊዮርጊስ ለመጫወት ተስማምቷል። በወሎ ምድር ቃሉ ወረዳ ሀርቡ ከተማ…
ሰጎኖቹ የሁለቱን ተጫዋቾች ዝውውር ይፋ አድርገዋል
አስቀድመን በነገርናችሁ መረጃ መሰረት ነገሌ አርሲዎች ሁለቱን ተጫዋቾች የግላቸው ማድረጋቸውን አረጋግጠዋል። የአሰልጣኝ ቱሉ ደስታን ውል በማራዘም…
ወልዋሎ የመስመር ተጫዋቹን ውል አራዘመ
በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት ወልዋሎዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል። የነፃነት ገብረመድኅን እና ሰመረ ሀፍታይን ውል አራዝመው ኢዮብ…
የወቅቱ የሊጉ ኮከብ የግብ ዘብ ማረፍያ….?
በጣና ሞገዶቹ ቤት ስኬታማ ዓመታት ያሳለፈው ሴኔጋላዊ ግብ ጠባቂ ማረፍያው በቅርቡ ይታወቃል። በሀገሩ ክለቦች ኒያሪ ፣…
ሰመረ ሀፍታይ በወልዋሎ ለመቆየት ተስማማ
ወልዋሎዎች የፊት መስመር ተጫዋቹን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሰዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት መጀመሪያ ከአምስት ዓመታት ቆይታ በኋላ…
ቢኒያም በላይ ወደ ቀድሞ ክለቡ ለመመለስ ተቃርቧል
የ2015 የዓመቱ የሊጉ ኮከብ ተጫዋች እና የሊጉን ዋንጫ ማንሳት የቻለው ቢኒያም በላይ ወደ ቀድሞ ክለቡ ለመመለስ…

