ሪፖርት | በሀዋሳ የተደረጉት ጨዋታዎች አራት ቡድኖችን ነጥብ አጋርተዋል

የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬም ሲካሄዱ አርባምንጭ ከተማ ከ ነጌሌ አርሲ፣ ሸገር ከተማ…

ሪፖርት | በሀዋሳ የተካሄዱ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

ጥሩ ፉክክር በተደረገባቸው ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ እንዲሁም ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል።…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ቀንቷቸዋል

ሰባት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ የጦና ንቦች ሁለት ለባዶ ከመመራት ተነስተው መቻልን 4 ለ 3 ሲያሸንፉ ንግድ…

ሪፖርት | ባሕር ዳር ከተማ እና አዳማ ከተማ ድል ተቀዳጅተዋል

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄዱ ጨዋታዎች የጣና ሞገዶቹ ነብሮቹን አዳማ ደግሞ መድንን በተመሳሳይ 1ለ0 አሸንፈዋል ሀዲያ ሆሳዕና…

ኢትዮጵያ መድን የመስመር ተጫዋች አስፈረመ

ብሩንዳዊው ተጫዋች ኢትዮጵያ መድንን ተቀላቀለ። ቀደም ብለው የመስመር ተጫዋቹ ሳሙኤል ሳሊሶን ለማስፈረም የተስማሙት ኢትዮጵያ መድኖች አሁን…

ሽረ ምድረ ገነት ተከላካይ አስፈረመ

ባለፉት ዓመታት በመቻል ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ሽረ አምርቷል።  23 ነጥብ በመሰብሰብ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…

ወልዋሎ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ

ጌቱ ኃይለማርያም ወደ ቢጫዋቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው የመጀመሪያውን ዙር  ያጠናቀቁት…

ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ

የጦና ንቦቹ ሁለት የውጭ ዜጎች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ተቀምጠው የመጀመሪያው ዙር ያጠናቀቁት…

ሳሙኤል ሳሊሶ አዲስ ክለብ አግኝቷል

በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበረው የመስመር ተጫዋች ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል…

ባህር ዳር ከተማ ሁለተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ከደቂቃዎች በፊት አንተነህ ተፈራን የግሉ ያደረገው ባህር ዳር የቀድሞ ተጫዋቹን ዳግም መልሷል በአሠልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው…