በትናንቱ የአዳማ ጨዋታ ከፍተኛ በደል ተፈፅሞብኛል ሲል የዓምናው የሊጉ ሻምፒዮን አቤቱታውን አሰምቷል። የሊጉ 31ኛ ሳምንት ትናንት…
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት በሚደረገው ከባድ ትንቅንቅ ውስጥ አለሁ ብሏል
አዳማ ከተማ በሁለተኛው አጋማሽ ውጤታማ ባደረጉት ቅያሪዎች ታግዞ በነቢል ኑሪ ሁለት ጎሎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ0…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አዳማ ከተማ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሰንጠረዡ አካፋይ ለመሻገር አዳማ ከተማ ደግሞ ከወራጅ ቀጠናው የሚወጣበትን ዕድል ለማለምለም የሚያደርጉት ፍልምያ…
ሪፖርት | ፋሲል እና ንግድ ባንክ ነጥብ በመጋራት ሐዋሳን ተሰናብተዋል
ለ45 ያክል ደቂቃዎች በጎደሎ ተጫዋቾች ለመጫወት የተገደዱት አፄዎቹ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ነጥብ መጋራት ችለዋል። የ30ኛ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
በሦስት ነጥብ የሚበላለጡ እና ለሳምንታት ከድል ጋር የተራራቁ ቡድኖችን የሚያገናኘው ጨዋታ በሁለቱም በኩል ባለው የነጥብ አስፈላጊነት…
ሪፖርት | ሙከራ አልባው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
እንደ ተጠባቂነቱ ያልነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባህር ዳር ከተማ ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ባለፈው ሳምንት አቻ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ባህር ዳር ከተማ
ሀምራዊ ለባሾቹ ከሰንጠረዡ አካፋይ ከፍ ለማለት የጣና ሞገዶቹ ደግሞ ከመሪው ጋር ያላቸውን ልዩነት ለማጥበብ የሚፋለሙበት ጨዋታ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ
ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች በተመሳሳይ የሽንፈትና አቻ ውጤቶች ያስመዘገቡ ቡድኖች ወደ ድል መንገድ ለመመለስ የሚያደርጉት ጨዋታ የዕለቱ…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከ መቻል ጋር ያገናኘው ጨዋታ ያለ ግብ 0-0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሊጉ በኢትዮጵያ ዋንጫ ምክንያት ለአስር ቀናት ከመቋረጡ በፊት የሚደረገው መርሐግብር ሐይቆቹ እና ሀምራዊ ለባሾቹን ያፋልማል። በሃያ…

