ቡናማዎቹ እና ዐፄዎቹ የሚያገናኘው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይገመታል። ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ በባህርዳር…
ኢትዮጵያ ቡና
ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በጣና ሞገዶቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ባህር ዳር ከተማዎች ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ብለዋል። 12 ሰዓት ሲል በዋና…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ባህር ዳር ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
የጣና ሞገዶቹን ከ ቡናማዎቹ የሚያፋልመው ተጠባቂ ጨዋታ የሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብር ነው። በሰላሣ አራት ነጥቦች 4ኛ ደረጃ…
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል
ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ግብ ታግዘው መቻልን 1-0 በማሸነፍ ከመሪዎቹ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት አጥብበዋል። በኢዮብ ሰንደቁ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና
ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች የሚያገናኘው ጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር ነው። በአዳማ ከተማ በተከናወኑ ጨዋታዎች ላይ ደካማ ውጤት…
የታገዱ ክለቦች እነማን ናቸው?
አምስት ክለቦች ዝውውር እንዳይፈጽሙ ታግደዋል። አምስት ክለቦች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዝውውር እንዳይፈጽሙ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። በ2016 የውድድር…
ሪፖርቱ | በሊጉ ታሪክ ከፍተኛ ግንኙነት ያላቸውን ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡናን ያገናኘው ጨዋታ ግልፅ የግብ ዕድሎችን ሳያስመለክተን 0ለ0 ተቋጭቷል። ባለፈው የጨዋታ ሳምንት…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
የ22ኛው ሳምንት በወራጅ ቀጠናው መውጫ በር ላይ የሚገኙት ሐይቆቹ እና መሪውን እግር በእግር በመከታተል ላይ የሚገኙት…
ሪፖርት | ቡናማዎቹ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ኮንኮኒ ሀፊዝ ከቀናቶች በኋላም ያስቆጠረው ጎል ኢትዮጵያ ቡና 1ለ0 በሆነ ውጤት ኢትዮ ኤሌክትሪክን እንዲረታ አስችሎታል። ሁለተኛውን…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ቡና
የ21ኛው ሳምንት የመዲናይቱ አንጋፋ ክለቦች በሚያገናኘው ጨዋታ ይጀመራል። ሁለት ተከታታይ ድሎች አስመዝግቦ ዓመቱን ካጋመሰ በኋላ ሁለተኛውን…

