“ዋንጫ የሂደት ውጤት ስለሆነ አሁን ላይ ሆኜ እዛ ጫና ውስጥ እንዲገቡ አልፈልግም” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ክለቡን…
ፋሲል ከነማ

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በዐፄዎቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ በተደረገው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በአማኑኤል ገብረሚካኤል ግቦች ኢትዮጵያ ቡናን 2-0 ረቷል።…

መረጃዎች| 16ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ፋሲል ከነማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-1 ፋሲል ከነማ
“ወደምንፈልገው ነገር እንመጣለን ፤ አሁን ላይ ግን ቡድኔን በጥሩ ደረጃ ላይ ነው ለማለት ጊዜው ገና ነው”…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
በምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ ዐፄዎቹ ጊት ጋትኩት በራሱ መረብ ላይ ባስቆጠራት ግብ ሲዳማ ቡናን 1-0 በመርታት የመጀመሪያ…

መረጃዎች| 9ኛ የጨዋታ ቀን
የሦስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራሉ። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 ኢትዮጵያ መድን
“ከመመራት ከመነሳታችን አንፃር ብዙ አልከፋኝም” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ብዙ ነገሮችን ተቋቁመን ይሄንን ውጤት ይዘን ወጥተናል” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
ፋሲል ከነማን ከኢትዮጵያ መድን ያገናኘው የምሽቱ መርሐግብር ብርቱ ፉክክር ተደርጎበት 1-1 ተጠናቋል። የምሽቱ መርሐግብር ፋሲል ከነማን…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን
ሁለተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተናል።…

አፄዎቹ አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርመዋል
ፋሲል ከነማዎች ቀደም በማለት በዝውውር ዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስባቸው በይፋ አካተዋል።…