የወላይታ ድቻ ክስ ውድቅ ተደርጓል

በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ የተጫዋች ተገቢነት ጋር ክስ አቅርቦ የነበረው ወላይታ ድቻ ክሱ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ በተጠናቀቀው…

ወላይታ ድቻ ቅዱስ ጊዮርጊስን ከሷል

ዛሬ ረፋድ ያለ ጎል ጨዋታውን ከወላይታ ድቻ ጋር ፈፅሞ የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ የተጫዋች ተገቢነት ክስ ቀርቦበታል፡፡…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ወላይታ ድቻ

የረፋዱ ጨዋታ ያለ ጎል ከተገባደደ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ከጦና ንቦቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በዕለቱ ተጠባቂ በነበረው መርሐግብር መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ ጋር ጨዋታውን ያለግብ ፈፅሟል። ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ…

ቅድመ ዳሰሳ | የ23ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

ነገ በሚደረጉት የሊጉ ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ ይህ ጨዋታ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 አዳማ ከተማ

ፈረሰኞቹ ካሸነፉበት የ07:00 ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለጨዋታው…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ በአዳማ ተፈትነው አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዳማ ከተማ ጠንከር ያለ ፈተና ቢገጥመውም በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠረች ግብ ውጤት አስጠብቆ በመውጣት ነጥቡን…

ቅድመ ዳሰሳ | የ22ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የነገ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል።ፊ ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ…

Continue Reading

“እንደፈራሁት አይደለም” አዲስ ግደይ

ከረጅም ጉዳት መልስ ፈረሰኞቹን በጥሩ አቋም እያገለለ ባለበት ወቅት ሌላ ጉዳት ያስተናገደው አዲስ ግደይ ስላለበት ሁኔታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀዋሳን በመርታት መሪነቱን ካጠናከረበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ተጋጣሚ አሰልጣኞች ኃሳባቸውን አካፍለዋል። አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ…