ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ በሊጉ መሰንበቱን አረጋግጧል

ወልቂጤ ከተማ በሁለቱም አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ግቦች ሀምበሪቾን 2ለ0 በመርታት በፕሪምየር ሊጉ መቆየታቸውን አረጋግጠዋል። በሊጉ የ28ኛ ሳምንት…

የውጣ ውረድ ዘመን ፍፃሜን ፍለጋ…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሊጠናቀቅ የቀናት ዕድሜ ብቻ ቀርተውታል ፤ በሰንጠረዡ አናት የሊጉን ክብር ለመቆናጠጥ የሚደረገው ትንቅንቅ…

ሪፖርት | 48ኛው የሸገር ደርቢ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

በመጀመሪያው አጋማሽ የተቆጠሩ ግቦች የምሽቱን የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ በ1-1 ውጤት እንዲቋጭ አድርገዋል። ቅዱስ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና አፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሁለት ጥራት ያለው ሙከራ ብቻ የተደረገበት የወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል። በሊጉ…

ሀዲያ ሆሳዕና ከሊጉ መቋጨት በኋላ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያመራል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተካፋዩ ክለብ ሀዲያ ሆሳዕና ለወዳጅነት ጨዋታ እና ለገቢ ማሰባሰቢያ ወደ ፕሪቶሪያ ያመራል። በኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ደካማ እንቅስቃሴ የተደረገበት ጨዋታ በመድን አሸናፊነት ተቋጭቷል

ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች ብዙም ባልተደረገበት ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተገኘች ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን መርታት ችሏል።…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና በጊዜ ባስቆጠራቸው ግቦች ድሬዳዋ ከተማን ረቷል

በመጀመሪያ 10 ደቂቃዎች ከቆመ ኳስ መነሻቸውን ያደረጉት የሲዳማ ቡና ሁለት ጎሎች ቡድኑ ድሬዳዋ ከተማን 2-0 እንዲያሸንፍ…

ሪፖርት | የውሃ ዳር ከተሞችን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተቋጭቷል

ሁለት የፍጹም ቅጣት ምት ግቦች ሀዋሳ ከተማን ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1 አለያይተዋል። በ28ኛው ሳምንት የሊግ ጨዋታቸው…

ሪፖርት | ሀምበሪቾ ከሊጉ የወረደ የመጀመሪያው ክለብ ሆኗል

የምሽቱ የሀምበሪቾ እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ ያለ ጎል ቢጠናቀቅም ሀምበሪቾ ዱራሜ በመጣበት ዓመት ከሊጉ መውረዱን አረጋግጧል።…

ሪፖርት | ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነገሮች መክበዳቸውን ቀጥለዋል

በዋንጫ ፉክክር ውስጥ እጅግ ተጠባቂ በነበረው መርሐግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አንድ አቻ በመለያየት…