አሠልጣኝ ግርማ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ ለማምራት ከጫፍ ደርሰዋል

አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ወደ ቢጫዎች ለማምራት ከጫፍ ደርሰዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከበርካታ ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር…

👉 “ከይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ውሳኔ በኋላ ወደ መደበኛ ፍድብ ቤት መሄድ አይቻልም” አቶ ኢሳያስ ጅራ

👉”የደጋፊን ጫና መቋቋም ሲያቅታቸው ወደ ፌዴሬሽኑ ማስተላለፍ ተገቢ አይደለም 👉 “የሲዳማ ቡና አሰራሩን ተከትሎ ወደ ካስ…

ኮከቡ ግብጠባቂ ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል

በሦስት ዓመት ውስጥ ሁለቴ የሊጉ ኮከብ ግብጠባቂነትን ክብር ያገኘው የግብ ዘብ ለተጨማሪ ዓመታት ከቡድኑ ጋር ለመቆየት…

አዞዎቹ በሊጉ ከአሰልጣኛቸው ጋር ይቀጥላሉ

በተጠናቀቀው ዓመት ሁለት መልክ የነበረውን የውድድር ጉዞን ያስመለከተን አርባምንጭ ከተማ ከአሰልጣኝ በረከት ደሙ ጋር ለመቀጠል ስምምነትን…

ሸገር ከተማ ፊቱን ወደ አዲስ አሰልጣኝ አዙሯል

ከከፍተኛ ሊጉ ካሳደገው አሰልጣኝ ጋር በአዲሱ የላይሰንስ ፍቃድ ምክንያት መቀጠል ያልቻለው ሸገር ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም…

አዳማ ከተማ ከሃያ ዓመት በኋላ የቀድሞ አሰልጣኙን ለመሾም ተስማምቷል

ከአሰልጣኝ ቡድን አባላቱ ጋር በስምምነት የተለያየው አዳማ ከተማ የቀድሞ አሰልጣኙን አዲሱ አለቃ ለማድረግ ከጫፍ መድረሱን ሶከር…

ቻምፒዮኖቹ ዝግጅታቸውን የሚጀምሩበት ቀን ታውቋል

በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ የሚመሩት ኢትዮጵያ መድኖች የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ሊጀምሩ ነው። የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ73…

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማዎች ተጫዋቾችን ማስፈረም ጀምረዋል

በሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የሚሳተፈው ድሬዳዋ ከተማ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሶስት ነባር ተጫዋቾችን ውል አድሷል። ያሳለፍነውን…

ንግድ ባንክ በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሦስት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

በካፍ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ የሚጠብቀው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሦስት የተለያዩ ቦታዎች…

አዳማ ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ለመለያየት ወስኗል

አዳማ ከተማ ቀሪ የአንድ ዓመት ውል ካላቸው አሰልጣኝ ጋር በስምምነት ለመለያየት መወሰኑን አረጋግጠናል። በርካታ ወጣቶችን በትልቅ…