ወልዋሎ በሦስት ተጫዋቾቹ ላይ ያስተላለፈውን ውሳኔ የዲሲፕሊን ኪሚቴ ውድቅ አደረገው

በ2010 የውድድር ዘመን ወልዋሎን ሲያገለግሉ የነበሩት ወግደረስ ታዬ ፣ መኩርያ ደሱ ፣ ከድር ሳህሊ እና አታክልቲ…

መቐለ እና ወልዋሎ ሁለት ዓላማ ያለው የወዳጅነት ጨዋታ አዘጋጁ

ሁለቱ  ትግራይ ክልል ክለቦች በደጋፊዎቻቸው መካከል የተፈጠረው መቃቃር  በዘላቂነት ለመፍታት እና ከጨዋታው የሚገኘው ገቢም በክልሉ በተለያዩ…

ወልዋሎ ጊኒያዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

በዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ባለፈው ወር በቃል ደረጃ የተስማሙት እና በግል ጉዳዮች…

አዳማ ሮበርት ኦዶንካራን አስፈረመ

አዳማ ከተማ ባለፈው ሳምንት በቃል ደረጃ የተስማማው ዩጋንዳዊው ግዙፍ ግብ ጠባቂ ሮበርት ኦንዶካራን አስፈርሟል።  በክረምቱ የዝውውር…

የትግራይ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል 

በትግራይ ዋንጫ የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ደደቢት እና መቐለ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸው አሸንፈዋል። ደደቢት 1-0 ወልዋሎ ዓ.ዩ በትግራይ…

ወልዋሎ አዳዲስ ሹመቶች አከናውኗል

በክረምት ዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች በጊዜ ያስፈረመውና የአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያምን ውል ያራዘመው ወልዋሎ የቴክኒክ ዳይሬክተር፣ የቡድን…

ዳዊት ፍቃዱ ወደ ወልዋሎ አምርቷል

ረቡዕ መስከረም 09 ቀን 2010 የበዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በአመዛኙ…

Ethiopian Football News Roundup – August 16

Ethiopian U17 Coach Temesgen Dana shares his thoughts regarding the CECAFA U17 Competition CECAFA U17 competition,…

Continue Reading

የወልዋሎ ሜዳን ሳር የማልበስ ስራ ተጀምሯል

በበ2010 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አነጋጋሪ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል ወልዋሎ ዓዲግራት ዩንቨርስቲ ጨዋታዎቹን የሚያደርግበት ሜዳ አንዱ ነበር።…

ወልዋሎ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

በዝውውር መስኮቱ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኘው ወልዋሎ የፕሪንስ፣ ሳምሶን ተካ እና ኤፍሬም ኃይላትን ውል ማደሱ…