ከፍተኛ ሊግ | የዲስፕሊን ኮሚቴ በመድን ተጫዋቾች ጉዳይ ውሳኔ ሰጥቷል

የኢትዮጵያ መድን ተጫዋቾችን ቅሬታ የተመለከተው የዲስፕሊን ኮሚቴ በጉዳዩ ላይ ውሳኔውን አሳልፏል። ከሳምንታት በፊት ስምንት የኢትዮጵያ መድን…

ከፍተኛ ሊግ | የደሴ ከተማ ተጫዋቾች ላቀረቡት ቅሬታ ክለቡ ምላሽ እንዲሰጠው ፌዴሬሽኑ ጠየቀ

ፌዴሬሽኑ ደሴ ከተማ ቀሪ የውል ዓመት ያላቸው አራት ተጫዋቾችን ስለመልቀቁ በአስር ቀን ውስጥ ማብራርያ እንዲሰጠው አሳስቧል፡፡…

ከፍተኛ ሊግ | ለገጣፎ ሰባት ተጨማሪ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

በአሰልጣኝ ዳዊት ሀብታሙ እየተመራ ዝግጅቱን በባቱ ከተማ እያደረገ የሚገኘው ለገጣፎ ለገዳዲ ሰባት ተጨማሪ ተጫዋቾች ማስፈረም ችሏል።…

ከፍተኛ ሊግ | ቡታጅራ ተጨማሪ ተጫዋቾች አስፈርሟል

ቀደም ብሎ በርካታ ተጫዋቾችን ማስፈረም የቻለው ቡታጅራ ከተማ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። ሙሉነህ ጌታነህ…

ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ስምንት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም አምስት ወጣቶችን አሳድጓል

የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ለዘንድሮው የውድድር ዘመን ተሳትፎው የስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲያጠናቅቅ የሦስት ነባሮችን ውል…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚጀመርበት ቀን ታውቋል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ባደረገው ስብሰባ የ2012 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በኅዳር ወር መጨረሻ እንዲጀምር…

ከፍተኛ ሊግ | ባቱ ከተማ የአሰልጣኙን ውል ሲራዝም አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

የ2011 የአንደኛ ሊግ ቻምፒዮን በመሆን ወደ ከፍተኛ ሊግ ያደገው ባቱ ከተማ የክለቡን ዋና እና ረዳት አሰልጣኝ…

በዓለምነህ ግርማ እና መከላከያ ጉዳይ ዙሪያ ፌዴሬሽኑ ውሳኔን ሰጠ

በመከላከያ ቀሪ የአንድ ዓመት ኮንትራት እየቀረው በክለቡ ለመሰናበት መገደዱን በመግለፅ ለፌዴሬሽኑ ቅሬታ ያቀረበው ዓለምነህ ግርማ ውሳኔ…

ፌዴሬሽኑ በከፍተኛ ሊግ ምድብ ድልድል ዙርያ ሀሳቡን ሲቀይር የዝውውር መስኮቱን አራዝሟል

ኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ዝውውር መስኮት ጥቅምት 25 ይዘጋል ተብሎ ቢጠበቅም በተሳታፊ ክለቦች ጥያቄ መሠረት ወደ ህዳር…

ከፍተኛ ሊግ | ሶሎዳ ዓድዋ ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾች አስፈረመ

በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾች በማስፈረም ላይ የሚገኙት ሶሎዳ ዓድዋዎች ናይጀርያዊ ግብ ጠባቂ ጨምሮ ሦስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል።…