ምዓም አናብስት የመሀል ተከላካዩን የግላቸው ለማድረግ ተቃርበዋል

ቁመታሙ ተከላካይ ከስድስት ዓመታት የሲዳማ ቡና ቆይታ በኃላ መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል ባለፉት ቀናት…

ያሬድ ብርሃኑ ወደ ዐፄዎቹ ለማምራት ከጫፍ ደርሷል

ፋሲል ከነማዎች የፊት መስመር ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማምተዋል። ቀደም ብለው ግብ ጠባቂው ሞየስ ፖዎቲ እና ሁለገቡ ናትናኤል…

ምዓም አናብስት ተከላካይ አማካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል

ባለፉት ዓመታት በሀምራዊ ለባሾቹ ቤት ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለማምራት ተቃርቧል። በአሰልጣኝ ጌታቸው…

ምዓም አናብስት ተከላካዮቹን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ከቀናት በፊት ወደ ዝውውሩ በመግባት ሱሌይማን ሐሚድን ለማስፈረም…

መቐለ 70 እንደርታዎች የመጀመርያ ፈራሚያቸውን ለማግኘት ተቃርበዋል

ምዓም አናብስት ባለፉት አራት ዓመታት ሦስት ጊዜ የሊጉ ሻምፕዮን የሆነውን ተከላካይ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል። አሰልጣኝ ጌታቸው…

ምዓም አናብስት አማካዩን ለማቆየት ከስምምነት ደርሰዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች የአማካዩን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። ከቀናት በፊት አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት መቐለ 70 እንደርታን ለማሰልጠን…

መቐለ 70 እንደርታዎች አሰልጣኝ ለመሾም ተቃረቡ

አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት ለሦስተኛ ጊዜ ወደ ምዓም አናብስቱ ቤት ለመመለስ ከጫፍ ደርሰዋል። በ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል

የዋንጫ ያክል ተጠባቂ በነበረው ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በኢዮብ ገብረማርያም ግብ ብቸኛ ግብ ምዓም አናብስትን በማሸነፍ በሊጉ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቐለ 70 እንደርታ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ

መቐለ 70 እንደርታ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ ከሊጉ ላለመውረድ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ደግሞ የቅርብ ዓመታት የውጣ ውረድ አካሄዱን…

ሪፖርት| መቐለ 70 እንደርታ ወልዋሎን አሸነፈ

ምዓም አናብስቱ ቢጫዎቹን ሁለት ለአንድ በመርታት በሊጉ የሚቆዩበትን ዕድል አለምልመዋል ወልዋሎ በሀዋሳ ከተማ ሽንፈት ካስተናገደው ቋሚ…