ሻምፒዮኖቹ ግብ ዘብ አስፈርመዋል

የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በአዳማ ከተማ እያደረጉ የሚገኙት መድኖች አራተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። የአሰልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ ኢትዮጵያ መድኖች…

የጣና ሞገዶቹ የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዝመዋል

ባህር ዳር ከተማ የባለ ልምዱን አማካይ እና የታዳጊውን የመስመር ተጫዋች ውል አራዝሟል። ዮሐንስ ደረጄን ከድሬዳዋ ፣…

አንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ ብቻ ሊጉን በቀጥታ ለማስተላለፍ ጨረታው ላይ መሳተፉ ታውቋል

ሶከር ኢትዮጵያ በብቸኝነት ባገኘችው መረጃ አንድ የሀገራችን የቴሌቪዥን ጣቢያ ብቻ ሊጉን በቀጥታ ለማስተላለፍ ጨረታው ላይ መሳተፉ…

የጦና ንቦቹ ዝግጅታቸውን መቼ ይጀምራሉ?

ከ31 ቀናት በኋላ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ያለበት ወላይታ ድቻ ዝግጅት የሚጀምርበት ቀን ታውቋል። በኢትዮጵያ ዋንጫ…

የጣና ሞገዶቹ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርመዋል

ባህር ዳር ከተማ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ፈራሚዎቹን ከከፍተኛ ሊጉ አድርጓል። የመስመር ተከላካያቸውን መሳይ አገኘሁ ውል በማደስ…

በረከት ወልደዮሐንስ አዲስ ቡድን አግኝቷል

የቀኝ መስመር ተከላካዩ በረከት ወልደዮሐንስ ወደ ሌላ ክለብ አምርቷል። ውላቸው የታጠናቀቁ የስድስት ተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም ወደ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሦስት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

የአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሦስት ነባር ተጫዋቾቻውን ለማቆየት ተስማምተዋል። አስቀድመው የሀብታሙ ሸዋለም፣ የአሸናፊ ጥሩነህ እና…

የጦና ንቦቹ የተከላካያቸውን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ሀገራችንን የሚወክለው ወላይታ ድቻ ተከላካዩን ለተጨማሪ ዓመት በስብስቡ ለማቆየት ስምምነት ፈፅሟል። አሠልጣኝ ገብረክርስቶስ…

የአሰልጣኝ ውበቱ እና የዐፄዎቹ ጉዳይ መቋጫ አላገኘም

በስምምነት ለመለያየት የታሰበው የፋሲል ከነማ እና የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጉዳይ እልባት አለማግኘቱ ተሰምቷል። ከ2016 ጀምሮ ለሦስት…

ወላይታ ድቻዎች የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዝመዋል

ኢትዮጵያን ወክለው በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሚሳተፉት የጦና ንቦች የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል። ከቀናት በፊት የዮናታን ኤልያስ…