“ቡድኔ ወደምፈልገው መንገድ በጣም እየመጣ ነው።” አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ “ሦስት ነጥብ አለማግኘታችን እንጅ የቡድናችን የማሸነፍ ሜንታሊቲ…
01 ውድድሮች
ሪፖርት | የሲዳማ ቡና እና ንግድ ባንክ ጨዋታ ያለ አሸናፊ ተጠናቋል
በሁለቱ አጋማሾች የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ሲዳማ ቡና እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ነጥብ አጋርተዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 1-2 መቻል
👉”በሁለተኛው አጋማሽ እንደነበረን እንቅስቃሴ ውጤቱ ጨዋታውን አይገልፀውም።” – ረዳት አሰልጣኝ ተገኝ ዕቁባይ 👉”ሜዳው በምንፈልገው ልክ እንድንቀሳቀስ…
ሪፖርት| ጦሩ በጊዜያዊነት ወደ መሪነት የተመለሰበትን ድል አስመዝገቧል
በ13ኛው ሳምንት የ3ኛ ቀን ውሎ የመጀመርያ ጨዋታ መቻል ስሑል ሽረን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል ስሑል ሽረዎች…
መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን
በ13ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ስሑል ሽረ ከ መቻል በደረጃ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ድራማዊ አጨራረስ በነበረው እና በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተጠናቀቀው የምሽቱ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ በተለይ ለሶከር…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል
በድራማዊ የመጨረሻ ደቂቃ ትዕይንቶችን ባስመለከተን የምሽቱ ጨዋታ ፈረሰኞቹ አዳማ ከተማን መርታት ችለዋል። አዳማ ከተማ በ12ኛው ሳምንት…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 1-0 ወልዋሎ ዓ/ዩ
ተቀይሮ የገባው አዎት ኪዳኔ ያስቆጠራት ግብ ከወሰነችው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር…
ሪፖርት | ምዓም አናብስቶቹ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል
በተጠባቂው ጨዋታ ተቀይሮ ወደ ሜዳ የገባው አዎት ኪዳኔ ምዓም አናብስቶቹ ከቢጫዎቹ ወሳኝ ሦስት ነጥቦችን እንዲወስዱ አስችሏል።…
ምዓም አናብስት የመስመር ተከላካዩን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል
ባለፉት ስድስት ዓመታት በፈረሰኞቹ ቤት ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ምዓም አናብስት ለማቅናት ተቃርቧል። መቐለ 70 እንደርታዎች…

