መረጃዎች | 35ኛ የጨዋታ ቀን

የ9ኛው ሳምንት ማሳረጊያ በሆኑት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ፋሲል ከነማ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ለፌደራል ዳኛ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 አርባምንጭ ከተማ

👉”ፍልሚያው ከነበረው መንፈስ አንፃር አቻ መውጣታችን ተገቢ ነው ብዬ ነው የማስበው” ፀጋዬ ኪዳነማርያም 👉”ብናሸንፍ መልካም ነበር…

ሪፖርት | ሳቢ ባልነበረው ጨዋታ የጦና ንቦቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

የወላይታ ድቻ እና አርባምንጭ ከተማ ፍልሚያ እንደ መጀመሪያው የዕለቱ ጨዋታ ቀልብን የሚገዛ ፉክክር ሳይደረግበት ያለግብ ተጠናቋል።…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 ሀዲያ ሆሳዕና

👉”እኔ ጨዋታው ጥሩ ነበር ብዬ አልልም ፤ በሁለታችንም በኩል ጥሩ ነገር አልታየም” ገብረክርስቶስ ቢራራ 👉”ማሸነፍ የተሻለ…

ሪፖርት | ሠራተኞቹ እና ነብሮቹ ፍልሚያቸውን ያለ ግብ አጠናቀዋል

ወልቂጤ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ሳምንቱን የመጀመሪያ ያለ ግብ የተጠናቀቀ አቻ አስመዝግበዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት…

መረጃዎች | 34ኛ የጨዋታ ቀን

የዘጠነኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። ወልቂጤ ከተማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና የዕለቱ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-4 ኢትዮጵያ ቡና

👉”እግር ኳስ የሥነ-ልቦና ጉዳይ ስለሆነ የዛሬው ማሸነፋችን ሌላ ማሸነፍ ይዞ ይመጣል የሚል ዕምነት አለኝ” ተመስገን ዳና…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል

ስድስት ግቦች በተስተናገዱበት የምሽቱ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮ ኤሌክትሪክን 4-2 ረቷል። በ8ኛ ሳምንት ኢትዮ ኤሌክትሪክ በድሬደዋ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-3 ድሬዳዋ ከተማ

“ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ደቂቃ ድረስ ታግለናል ፤ የድካማችንን ዋጋም አግኝተናል” ዮርዳዮስ ዓባይ “ከጨዋታው አቻ ይገባን ነበር”…

ሪፖርት | ብርትካናማዎቹ በመድን ላይ ጣፋጭ ድል ተጎናፅፈዋል

ድሬዳዋ ከተማ በመጨረሻ ደቂቃ ጎሎች በውድድር ዓመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከታታይ ድል ያገኘበትን ውጤት ኢትዮጵያ መድን ላይ…