” ይህ መሆኑ ደስ ብሎኛል ” ኤርሚያስ ኃይሉ (ጅማ አባ ጅፋር)

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የመጨረሻውን ጎል ያስቆጠረው ኤርሚያስ ኃይሉ ይናገራል። የ2012 የኢትዮጵያ…

ፌዴሬሽኑ ለመንግስት ደብዳቤ አስገብቷል

በኮሮናና ቫይረስ ምክንያት ሁሉም ውድድሮች መቋረጣቸውን ተከትሎ ፌዴሬሽኑ ለመንግስት አካለት ምላሽ ያስፈልጋል ባለው ጉዳይ ዙርያ ደብዳቤ…

ሁለት የከፍተኛ ሊግ ክለቦች ድጋፍ አድርገዋል

በከፍተኛ ሊግ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት አቃቂ ቃሊቲ እና የካ ክፍለ ከተሞች በቴሌግራም ከቡድን አባላቶቻቸው ጋር ግንኙነት…

የአንድ ቤተሰብ ሦስት ተጫዋቾች ወግ

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በተገታበት በዚህ ወቅት በፕሪምየር ሊጉ እየተጫወቱ የሚገኙ ሦስት ወንድማማቾች ጊዜያቸውን በምን…

ሰበታ ከተማ ሜዳውን የማሻሻል ሥራ አጠናቋል

የሰበታ ስታዲየም የማሻሻያ ሥራዎች ተሰርተው መጠናቀቃቸውን ተከትሎ የይሁንታ ፈቃድ እንዲያገኝ የፕሪምየር ሊጉ ኩባንያ ሜዳውን በአካል እንዲጎበኝ…

ሦስት የከፍተኛ ሊግ ክለቦች ድጋፍ አድርገዋል

በከፍተኛ ሊግ እየተሳተፉ የሚገኙት ገላን ከተማ ሀምበሪቾ እና ጋሞ ጨንቻ የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል። የምድብ ሀ ተሳታፊው…

ስልጤ ወራቤ ክለብ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

የስልጤ ወራቤ እግር ኳስ ክለብ የገንዘብ ድጋፍን አድርጓል፡፡ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል በሚደረገው ድጋፍ ሁሉም የራሱን ድርሻን…

የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ድጋፍ አድርጓል

የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቡታጅራ ከተማ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል የገንዘብ ድጋፍን አድርጓል፡፡ የኮሮና ቫይረስን የመከላከል እና…

የከፍተኛ ሊግ አጫጭር መረጃዎች

በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት እንደሌሎች ውድድሮች ሁሉ ተቋርጦ የሚገኘው ከፍተኛ ሊግን የተመለከቱ አጫጭር መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

ላልታወቀ ጊዜ የተራዘመው ፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮቱ ዛሬ ይዘጋል

የ2012 የውድድር ዘመን በመጀመርያው ዙር ወቅት ከነበራቸው ድክመትምና ጥንካሬም በመነሳት በሁለተኛው ዙር የተሻለ ቡድን ይዘው ለመቅረብ…