ፌዴሬሽኑ የመሻርያ ደብደቤ ለክለቦች ላከ

በ2012 የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊግ አድጋችኋል ለተባሉት የከፍተኛ ሊግ አምስት ቡድኖች እና ከፕሪምየር ሊጉ ለወረዱ…

ከፍተኛ ሊግ | ገላን ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

በአሰልጣኝ ዳዊት ታደሰ እየተመራ ባለፈው ዓመት ለመጀመርያ ጊዜ በተሳተፈበት የከፍተኛ ሊግ ውድድር ጥሩ ጉዞ ማድረግ የቻለው…

ከፍተኛ ሊግ | አክሱም ከተማ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሀዬን የቀጠረው አክሱም ከተማ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾች ማስፈረም ችሏል። ግብጠባቂው ማቲዮስ ሰለሞን (ከነቀምቴ ከተማ)፣…

የ2012 ፕሪምየር ሊግ በክለቦች ይመራል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ኢሊሊ ሆቴል በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ዛሬ ከክለቦች ጋር ባደረገው ስብሰባ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

“ያለፈው ዓመት ፕሪምየር ሊግ አልተጠናቀቀም” የደደቢት ክለብ ፕሬዝዳንት – አቶ ሚካኤል ዓምደመስቀል

ደደቢቶች የሊጉ ፎርማት ወደ ቀድሞ መመለሱ ተከትሎ ቅሬታቸው በማቅረብ ውሳኔው ለማስቀየር እንደሚሰሩ ገለፁ። የፕሪምየር ሊጉ ፎርማት…

“ፌዴሬሽኑ እየበጠበጠን ነው” ኢ/ር እታገኝ ዜና – የደቡብ ፖሊስ ህ/ግንኙነት ኃላፊ

ፌዴሬሽኑ በ2011 የውድድር ዘመን ከፕሪምየር ሊጉ የወረዱት መከላከያ፣ ደቡብ ፖሊስ እና ደደቢት ፌዴሬሽኑ በነሀሴ ወር ይፋ…

“ለፕሪምየር ሊጉ ነው እየተዘጋጀን ያለነው” ኮሎኔል ደረጀ መንግስቱ – የመከላከያ ክለብ ፕሬዝዳንት

ከ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የወረደው መከላከያ በፎርማት ለውጡ ውሳኔ መሠረት ዘንድሮ በሊግ ተሳታፊነቱ እንደሚቀጥል ተገልፆ የነበረ…

ፌደሬሽኑ ከክለቦች ጋር ይወያያል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ቀጣይ ዓርብ በኢሊሌ ሆቴል ከክለቦች ጋር ውይይት ያደርጋል። በዚ ወቅት የእግር ኳስ…

ከፍተኛ ሊግ | የካ ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአሰልጣኙን ውል አድሷል

የካ ክፍለ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የስምንት ነባሮችን እና የአሰልጣኙን ውል ማደሱን አስታውቋል። በ2011 ደካማ አጀማመር…

የስፖርት ኮሚሽን የውይይት መድረክ የዛሬ ውሎ ዝርዝር

በወቅታዊው የእግርኳሱ ችግር ዙርያ የመፍትሔ አቅጣጫ ለመስጠት የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ሰብሳቢነት የተካሄደው…