ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ሁለተኛ ድሉን አሳክቷል

ፈረሰኞቹ በቢኒያም ፍቅሩ ብቸኛ ግብ ምዓም አናብስትን ድል ማድረግ ችለዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች…

ሪፖርት | ነብሮቹ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል አንድ ነጥብ አግኝተዋል

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠረው ጎል ከፋሲል ከነማ ጋር 1ለ1 ተለያይቷል። ከሽንፈት የተመለሱት…

ሪፖርት | ተጠባቂው የረፋዱ ጨዋታ በቡናማዎቹ አሸናፊነት ተጠናቋል

ቡናማዎቹን ከብርቱካናማዎቹ ያገናኘው ተጠባቂው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ለቡናማዎቹ ሦስት ነጥብ በማጎናፀፍ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ እና ወልዋሎ ዓ.ዩ ነጥብ ተጋርተዋል

በወራጅ ቀጠናው ውስጥ የሚገኙ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ 1-1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያይተዋል

የሊጉ መርሃግብር ከቀናት ዕረፍት በኋላ ዛሬ ሲመለስ ሰሑል ሽረን ከወላይታ ድቻ ያገናኘው ጨዋታ 1-1 በሆነ አቻ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

በዝናብ እና መብራት ምክንያት ሁለት ጊዜ ተራዝሞ ዛሬ ረፋድ ላይ በተቋጨው ጨዋታ ኤሌክትሪክ ድሬዳዋን 2ለ0 አሸንፏል።…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

በዝናብ እና መብራት ምክንያት ሁለት ጊዜ ተራዝሞ ዛሬ ረፋድ ላይ በተቋጨው ጨዋታ ኤሌክትሪክ ድሬዳዋን 2ለ0 አሸንፏል።…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ሲዳማ ቡና በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ተፋላሚ ሆኗል

የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መቻልን የገጠመው ሲዳማ ቡና በመለያ ምት 7ለ6 በማሸነፍ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የፍጻሜ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | የጦና ንቦቹ ለተከታታይ ዓመት የፍፃሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋገጡ

በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ መርሃግብር ሸገር ከተማን የገጠመው ወላይታ ድቻ 2ለ0 በመርታት ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የፍፃሜ…

ሪፖርት | ሐይቆቹ እጅግ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ሀዋሳ ከተማዎች ከመመራት ተነስተው በኤርትራዊው ዓሊ ሱሌይማን ግቦች ታግዘው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2-1 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ…