በመሐመድ አበራ ሁለት ጎሎች ኢትዮ ኤሌክትሪክን የረቱት ኢትዮጵያ መድኖች ሊጉን በአስራ አንድ ነጥብ ልዮነት እንዲመሩ አስችሏቸዋል።…
ሪፖርት
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ምዓም አናብስትን በሰፊ ጎል ልዩነት ረተዋል
በመጀመሪያው አጋማሽ 5 ጎል ባስመለከተን ጨዋታ ባህር ዳር ከተማዎች መቐለ 70 እንደርታን 4-1 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።…
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ወሳኝ ድል አሳክተዋል
ድሬዳዋ ከተማ በአሥራት ቱንጆ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1ለ0 አሸንፎ ከወራጅ ቀጠናው ያለውን ልዩነት ወደ አምስት…
ሪፖርት | ጦሩ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል
መቻሎች ሽመልስ በቀለ በሁለቱም አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ታጅበው አዳማ ከተማን 2ለ0 ረተዋል። አዳማ ከተማ በ25ኛው…
ሪፖርት | የበዓል ምሽት ጨዋታው ያለ ጎል ተጠናቋል
በሀያ ስድስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን የምሽት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማን ከስሑል ሽረ አገናኝቶ ጨዋታው ያለ ጎል ተገባዷል።…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል
ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን በተከታታይ ሦስት ጨዋታዎች ባስቆጠራቸው ግቦች ሲዳማ ቡና ሦስተኛውን ተከታታይ የ1ለ0 ድል ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ከ8 ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 3-1 በማሸነፍ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል። በኢዮብ…
ሪፖርት | ነብሮቹ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ድል አሳክተዋል
በሳምንቱ የመጀመሪያ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን 3ለ1 አሸንፏል። 09፡00 ሲል በዋና ዳኛ ባሕሩ ተካ መሪነት…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል
በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን 3ለ1 በማሸነፍ 14ኛ የውድድር ዘመን ድሉን ሲያሳካ ሊጉንም በዘጠኝ…
ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል አሳክቷል
መቻሎች በሽመልስ በቀለ ብቸኛ ግብ አዞዎችን 1ለ0 ማሸነፍ ችለዋል። በኢዮብ ሰንደቁ በ25ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

