ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል

ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን በተከታታይ ሦስት ጨዋታዎች ባስቆጠራቸው ግቦች ሲዳማ ቡና ሦስተኛውን ተከታታይ የ1ለ0 ድል ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ከ8 ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 3-1 በማሸነፍ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል። በኢዮብ…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ድል አሳክተዋል

በሳምንቱ የመጀመሪያ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን 3ለ1 አሸንፏል። 09፡00 ሲል በዋና ዳኛ ባሕሩ ተካ መሪነት…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን 3ለ1 በማሸነፍ 14ኛ የውድድር ዘመን ድሉን ሲያሳካ ሊጉንም በዘጠኝ…

ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል አሳክቷል

መቻሎች በሽመልስ በቀለ ብቸኛ ግብ አዞዎችን 1ለ0 ማሸነፍ ችለዋል። በኢዮብ ሰንደቁ በ25ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ለመጀመርያ ጊዜ በአንድ የውድድር ዓመት ዐፄዎቹን ሁለት ጊዜ አሸንፈዋል

በተጠባቂው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በኮንኮኒ ሀፊዝ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1ለ0 በመርታት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ…

ሪፖርት | ሐይቆቹ የውድደር ዓመቱን 5ኛ ድላቸውን አሳክተዋል

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ ማራኪ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በዓሊ ሱሌይማን ድንቅ ጎል ወላይታ ድቻን 1ለ0…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ሁለተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል

ሲዳማ ቡናዎች በደጋፊዎቻቸው ፊት በፍቅረኢየሱስ ተወልደብርሃን ብቸኛ ግብ የጣና ሞገዶችን አሸንፈዋል። በኢዮብ ሰንደቁ በ25ተኛ ሳምንት መርሐግብር…

ሪፖርት | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ19 ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን ረቷል

ከ1998 የውድድር ዘመን በኋላ ሀምራዊ ለባሾቹ በሳይመን ፒተር ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹን በመርታት እጅግ አስፈላጊ ሦስት ነጥብ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕናን ማሸነፍ ችሏል

ምዓም አናብስት ነብሮቹን 2-0 በማሸነፍ  ከሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ድል ማድረግ ችለዋል። በኢዮብ ሰንደቁ 25ኛ ሳምንቱን…