ቡማዎቹ በራምኬል ጀምስ ብቸኛ ግብ የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ መድንን በማሸነፍ በመካከላቸው ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ስድስት…
ሪፖርት

ሪፖርት | የወልዋሎ እና አርባምንጭ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተቋጭቷል
ለስድስት ሳምንታት በአዳማ ከተማ በሚቆየው የሊጉ ውድድር ከሊጉ የወረደውን ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ብዙም ከስጋት ቀጠናው…

ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና እና ስሑል ሽረን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የሐዋሳ ከተማ ቆይታ መዝጊያ በነበረው ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና እና ስሑል ሽረ 1-1 በሆነ ውጤት ነጥብ መጋራት…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና የመቻል ጨዋታ ግብ አልባ ሆኖ ተጠናቋል
የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ ዕለት ቀዳሚ ጨዋታ የነበረው የባህር ዳር ከተማ እና የመቻል ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል።…

ሪፖርት | ፋሲል እና ንግድ ባንክ ነጥብ በመጋራት ሐዋሳን ተሰናብተዋል
ለ45 ያክል ደቂቃዎች በጎደሎ ተጫዋቾች ለመጫወት የተገደዱት አፄዎቹ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ነጥብ መጋራት ችለዋል። የ30ኛ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ በአስደናቂ ጉዟቸው ቀጥለዋል
በጠንካራ የመከላከል አቅማቸው ታግዘው ኢትዮጵያ ቡናዎች አዳማ ከተማዎችን 2-0 በመርታት የሊጉን መሪ መከተላቸውን ተያይዘውታል። ኢትዮጵያ ቡናዎች…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ አቻ ተለያይተዋል
በወራጅ ቀጠናው ላይ እየዳከሩ የሚገኙትን እና ከቀጠናው በአንድ ደረጃ ብቻ ርቀው የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ የሐዋሳ ቆይታቸውን በድል ቋጭተዋል
የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ በሀቢብ ከማል ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 በመርታት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል…

ሪፖርት | መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል
ኢትዮጵያ መድን በአቡበከር ሳኒ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ መሪነቱን ያሰፋበትን ድል አሳክቷል። መቐለ 70…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ዘግቷል
ሀይቆቹ 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በማሸነፍ ተከታታይ ሶስተኛ ድላቸውን በማሳካት ከተማቸውን ተሰናብተዋል። በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…